(በቃለየሱስ በቀለ)
በቅርቡ ኡጋንዳ ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው የተፈጥሮ ድፍድፍ ነዳጅ ያገኘው ቱሎው ኦይል የተሰኘው ታዋቂ የእንግሊዝ ኩባንያ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ኦሞ አካባቢ በነዳጅ ፍለጋ ሥራ ለመሠማራት መወሰኑን አስታወቀ፡፡
(በጋዜጣው ሪፖርተር)
የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ጠቅላላ ጉባዔ በ6ኛ መደበኛ ጉባዔው አቶ አለማየሁ አቶምሳን የድርጅቱ ሊቀመንበር እንዲሆኑ ...
(በውድነህ ዘነበ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በተያዘው የበጀት ዓመት የያዘውን ከፍተኛ የገቢ ዕቅድ ለማሳካት በሚል ወ/ሮ በላይነሽ ተክላይን የከተማው ገቢዎ...
(በቃለየሱስ በቀለ)
በቅርቡ ኡጋንዳ ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው የተፈጥሮ ድፍድፍ ነዳጅ ያገኘው ቱሎው ኦይል የተሰኘው ታዋቂ የእንግሊዝ ኩባንያ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በደቡብ ኦሞ አካባቢ በነዳጅ ፍለጋ ሥራ ለመሠማራት መወሰኑን አስታወቀ፡፡
ኢትዮጵያ፣ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ትፈልጋለች? ያስፈልጋታልን? የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ይናፍቃልን? መልሱ ግልጽና ግልጽ በሆነ መንገድ ‹‹አዎን›› ነው፡፡ ያውም በአስቸኳይ!
Read more...
(በመለስ ዓ.)
ሴናተር ሮስ ፋይንጎልድ ከዊስክንሲን ግዛት የተወከሉ ሴናተር ናቸው፡፡ 20 ዓመታት በዘለቀው የፖለቲካ ህይወታቸው በርካታ በግዛቲቱ ጠቀሜታ ያላቸው ሕጎች(ቢል) ለሴኔቱ በማቅረብ ይታወቃሉ፡፡
(በመላኩ ኩሌ)
ጃፓን እጇን ሰጥታለች፡፡ ቻይና የምድራችን ሁለተኛ ግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤትና ከአሜሪካን ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት መጠን(GDP) ባለቤት ለመሆን ችላለች፡፡
ፕሮፌሰር ባደግ በቀለ ይባላሉ፡፡ ለ31 ዓመታት ያህል ከኢትዮጵያ ውጭ ኖረዋል፡፡ ከሦስት ዓመት በፊት ጠቅልለው ወደ አገራቸው ከተመለሱ በኋላ ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት የተባለ የትምህርት ተቋም ከፍተው በተለይ በአመራር ላይ የሚገኙትን በማሠልጠን ላይ ይገኛሉ፡፡
Read more...
ሊነጋ ሲል ይጨልማል
ጀንበር ከጠለቀች ጉልበት ከተረታ
ቀን ድንገት አብሎ ውኃ ያነቀ ለታ
ለሸክም ያመቻቹት ቋጠሮው ሲፈታ
ቀን አላስችል ብሎት በጠኔ ሲመታ፤
(በሔኖክ ያሬድ)
አማኑኤል ሐዲስ ይባላል፡፡ በ1997 ዓ.ም. በሚኖርበት የአሜሪካዋ ሂውስተን ከተማ ቁጭ ብሎ አንድ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ይከታተል ነበር፡፡
(በምሕረት ሞገስ)
‹‹ኧረ፣ እየሠራንማ ፎቶ አታንሡን፡፡ ከአገራችን እኮ ከወጣን ስንት ዋሽተናል፡፡ ቤተሰቦቻችን ምን እንደምንሠራ አያውቁም፡፡ ‹እኔ ለእናቴ ፓይለት ሆኜልሻለሁ ብያታለሁ›፤ ‹እኔ አስጎብኚ ሆኛለሁ፤ ሽንኩርትና ከሰል አመጣልሻለሁ፤ ለበዓልም እመጣለሁ ብያታለሁ…፡፡››
የአሳማ ጉንፋን ቫይረስ በ160 ሃገራት እንደተሰራጨና በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት ውስጥ ሁለት ቢሊዮን ያህል ሰዎች በበሽታው ሊያዙ እንደሚችሉ የዓለም ጤና ድርጅት ሰሞኑን አስታወቀ፡፡ ይህም የዓለምን የሕዝብ ቁጥር አንድ ሦስተኛ ማለት ነው፡፡ Read more...
(በምሕረት ሞገስ)
ኢትዮጵያ ገብተው ንብረት ለማፍራትና ለመሥራት የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከቤተሰብ ወይም ከጓደኛ ባለፈ መረጃ የሚያገኙበት የተጠናከረ መረብ የለም፡፡