20June2013 -
ሰኔ 13, 2005 ዓ.ም.
ባለፈው እሑድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን የደቡብ አፍሪካ አቻውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ገጥሞ 2ለ1 በማሸነፉ መላ ኢትዮጵያውያን በከፍተኛ ስሜት ሲደሰቱ አምሽተዋል፡፡
- ከ700 ሺሕ ብር በላይ የፈጀ መኖሪያ ቤት 30 ሺሕ ብር ካሳ ታስቦለታል
“ካሳ ሣይሆን የመፈናቀያ ይከፈላቸዋል” ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ቀጣና 2 ምድብ 2 በከፊል ምድብ 3፣ ልዩ ስሙ ሀጃምባ ወይም ሶዶ ሠፈር በሚባለውና ከረጲ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመቶ ሜትር ርቀት ላይ የሚገ...
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ አገራቸው ነባራዊ ሁኔታ ያላቸው መረጃ በአብዛኛው አሉታዊው እን...
የዓለም የሥራ ድርጅት (አይኤልኦ) በዓለም ዙሪያ 10.5 ሚሊዮን ሕፃናት በቤት ሠራተኝነት ጉልበታቸው እየተበዘበዘ መሆኑ...
በአማኑኤል ነጋ
የሙስናና የብልሹ አሠራር ፈተና በአንድ ጊዜ የሚታለፍ መሰናክል አይደለም፡፡ በተለይም በፊውዳልና ጭሰኛ አ...
ሰላም! ሰላም! ‹‹መንግሥትን ቤት መለመን ትታችሁ እግዜርን ብትለምኑት ኖሮ እስካሁን ከመንግሥተ ሰማያቱ ‘ሪል ስቴት’ ...
በተለያየ መልኩ ሲታይ በሴቶች የተያዙ ቢዝነሶች አብዛኛውን ጊዜ በአነስተኛ ደረጃ ላይ የተወሰኑ ናቸው፡፡ በተጨማሪም የፋ...
መሰለፍ በዚህ ሰሞን በዝቷል፡፡ ሰልፉ ለትራንስፖርት፣ ለዳቦ፣ ለሥራ ምዝገባ ከምንሰለፈው የተለየ ነው፡፡ ዱሮ እንደለመድ...
እሑድ ሰኔ 2 ቀን 2005 ዓ.ም. በወጣው የይድረስ ለሪፖርተር ዓምድ ላይ አቶ ቶማስ ታረቀኝ “በዓባይና በዓይናችን ቀል...
በሮሜል ዓለማየሁ
የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ የቀድሞውን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) የምሥረታ በዓል በተለያዩ ...
‹‹ምንጊዜም ወደ ኢትዮጵያ ስሄድ ሁሉ ነገር እየተለወጠ መሆኑን አስተውላለሁ፡፡ በሄድኩ ቁጥር አዳዲስ ግንባታዎች ተጀምረ...
አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለው የመኖርያ ቤት ችግር ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ሰሞናዊው ክስተት ጥሩ ማሳያ ነው፡፡ መን...
ክብሪት ይጫሩበት!!
የትዝታዬን ጥጥ በሲዳማ ፈታይ አባዝቶና ዳምጦ - ነድፎ ቀጭን ፈትሎ
የአገሬ ጠቢባን ጥበብ ...
‹‹ኮመን ቪዥን ፎር ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን›› የተባለ አገር በቀልና መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች...
ከቅዳሜ ምሽት ጀምሮ የተለየና የዓመት በዓል ዋዜማ የሚመስል ድባብ የታየባቸው አካባቢዎች ነበሩ፡፡ የአዲስ አበባ ስታዲየ...
እነሆ ጉዞ ከመገናኛ ወደ ሜክሲኮ። ፍፃሜው በድል እስኪጠናቀቅ ሁሉም ከጎዳናው ጋር ትንቅንቅ ላይ ነው። እጅ መስጠት እን...
‹‹የደቡብ ሱዳን ነዳጅ ዘይት ከዚህ በኋላ በሱዳን ምድር አያልፍም፡፡ ኦ! አዋድ (አዋድ አል ጃዝ የሱዳን የነዳጅ ሚኒ...