Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
May 11th
Home arrow Sections
Sections
የ16ኛዉ አፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ገጽታ በከፊል Print E-mail
Friday, 09 May 2008

ImageImage

ImageImage

ImageImage 

 
"በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የእስከዛሬ... Print E-mail
Wednesday, 07 May 2008
Image"በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የእስከዛሬ መዳከም ሁላችንም ተጠያቂዎች ነን"
አቶ ሚሊዮን በላይ፣ የመልካ ማኅበር ዋና ዳይሬክተር

አቶ ሚሊዮን በላይ ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲ የተማሩት በአዲስ አበባ ነው፡፡ በባዮሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ከእንግሊዝ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኬንት በቱሪዝም ኤንድ ኮንሰርቬሽን ተቀብለዋል፡፡

Read more...
 
ጤና Print E-mail
Wednesday, 07 May 2008
በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሕክምና አገልግሎት ለመጀመሪያ ጊዜ መስጠት የተጀመረው በአፄ ልብነ ድንግል ዘመን ከፖርቱጊዝ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ጋር አብሮ በመጣውና ንጉሡን ከ1512-1527 ሲያገለግል በቆየ ሐኪም አማካኝነት ነበር፡፡ እስከ አፄ ምኒሊክ ዘመነ መንግሥት ድረስ በተለያዩ ጊዜያት በተመሳሳይ ሁኔታ የውጭ ሀገር ሐኪሞች እየመጡ ነገሥታቱን ሲያገለግሉ እንደነበር የተገኙት የጽሑፍ መረጃዎች ያስረዳሉ፡፡

Read more...
 
ኦርኬስትራ ኢትዮጵያ እንደገና Print E-mail
Wednesday, 07 May 2008
Imageበሔኖክ ያሬድ

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ራስ መኮንን አዳራሽ ዓርብ ሚያዚያ 24 ቀን 2000 ዓ.ም አንድ ትዕይንት ቀረበ፡፡ በባህል ዙሪያ ያጠነጠነ ነው፡፡ ከአራት ዐሥርት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የኖረ የኦርኬስትራ ኢትዮጵያ አስተባባሪ አሜሪካዊ ቻርልስ ሳተን በኢትዮጵያ ባህላዊ ልብስ እጀ ጠባብ ደምቆ ይታያል፡፡
Read more...
 
“የደረስኩበት” መጽሐፍ ስህተት Print E-mail
Wednesday, 07 May 2008
አቶ ማሞ ውድነህ “የደረስኩበት” በሚል ርዕስ አዘጋጅተው ያሳተሙትን ክፍል ሁለት፣ አንብቤያለሁ፡፡ በመጽሐፋቸው ውስጥ ራሳቸውን ለደርግ የለውጥ ሐዋርያነት አዘጋጅተውና አስፈቅደው አጃቢዎች ተሰጥተዋቸው በሰሜን ኢትዮጵያ በተለይም በወሎ ክፍለሀገር ባደረጉት “ዘመቻ” ከምክትል አስተዳዳሪው ተገለፀልኝ የሚሉትን የደርግን መንግሥት የተቃወሙትን ሰዎች ስም ዝርዝር ሲዘግቡ የአባቴን የደጃዝማች ብርሃነመስቀል ደስታን (ካሣ በማለት) ስም ጠቅሰዋል፡፡
Read more...
 
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>

Results 1 - 9 of 1524