ከጋዜጣው ሪፖርተር
የሪፖርተር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ አማረ አረጋዊ በጎንደር ፖሊስ ጣቢያ የስድስት ቀናት እስራት በኋላ ትላንት ነሐሴ 21/2000 አመሻሽ ላይ ተለቋል፡፡
የሪፖርተር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጎንደር ከታሰረ 5 ቀናት አለፉት የዋስ መብት ተነፍጓልየሪፖርተር የአማርኛ እና እንግሊዝኛ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ የሆነው ጋዜጠኛ አማረ አረጋዊ ከጎንደር በተላኩ ፖሊሶች ከቢሮው ተወስዶ ከታሰረ 5 ቀናት ሆነው፡፡