|
ዋሸራ |
|
|
Sunday, 05 October 2008 |
|
በሔኖክ ያሬድ
"አንቺ ዋሸራ ማርያም በጥድሽ አደራ መርጠሽ አኑሪልኝ ወጣቱን ደብተራ ሻሽ የጠመጠመው ልቤን እንደቆሎ አሽቶ ቆረጠመው"
|
|
Last Updated ( Sunday, 05 October 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
"ጎሕ ሲቀድ" |
|
|
Sunday, 05 October 2008 |
|
በሔኖክ ያሬድ
ዘመን ሲቀመር፣ ዓመት ሲሞሸር ሰው ይታደሳል፣ አዲስ ርዕይ ያያል፤ የሚባል አነጋገር አለ፡፡ ለዓመት መነሻም ለርእሰ ዐውደ ዓመት እንደሚሆነው ሁሉ፣ ለሰው ልጅም የልደቱ መነሻ ቀንም ይገጥምለታል፡፡ ይዘክረዋል፡፡
|
|
Last Updated ( Sunday, 05 October 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
የአክሲዮን ኩባንያ ዲሬክተሮች ቦርድ |
|
|
Sunday, 05 October 2008 |
|
በሰለሞን ጎሹ
ንቁ የሆነ የሕግ ማኅበረሰብ ያለው ሃገር መሠረታዊ የሕግ ጥሰቶችን አይታገስም፡፡ ልማድ ገንግኖ ሕጉን ቦታ እስኪያስለቅቀው እጁን አጥፎ አይመለከትም፡፡ ይህ ቡድን በሕግ አካዳሚክ ልሂቃን ይመራል፡፡ አይደለም በግልጽ የተቀመጡና አቋም ለመያዝ የማያስቸግሩትን ቀርቶ ከሰላማዊ የሕግ አንቀጾች ላይ በልዩ ሁኔታ ችግር ሊያጋጥም ይችላል በሚባልባቸው ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የውይይት፣ የክርክር እና የሐሳብ ልውውጥ ባህልን ያዳብራል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
የአፍሪካ የሰብአዊና ሕዝቦች መብት... |
|
|
Sunday, 05 October 2008 |
|
የአፍሪካ የሰብአዊና ሕዝቦች መብት ፍርድ ቤት ሥራ አልጀመረም
የአፍሪካ ሰብዓዊና ሕዝቦች መብት ፍርድ ቤት ከዛሬ 10 ዓመት በፊት ቢቋቋምም እስካሁን ሥራ አለመጀመሩ ቅሬታን ከአናሳዎች መብት ቡድን ማስነሳቱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
የዩጋንዳ መንግሥት በኮፒ ... |
|
|
Sunday, 05 October 2008 |
|
የዩጋንዳ መንግሥት በኮፒ ራይት ጥሰት ተከሰሰ
የዩጋንዳ ብሄራዊ መዝሙር ያዘጋጁት ፕሮፌሰር ጆርጅ ዊልበር ፎርስ ካኮማ የዩጋንዳን መንግሥት በኮፒ ራይት ጥሰት በመክሰሳቸው መንግሥት የመከላከያ ጽሁፉን በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ እንዲያቀርብ መታዘዙን ዴይሊ ሞኒተር ዘግቧል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
|
<< Start < Prev 111 112 113 114 115 116 117 118 119 120 Next > End >>
|
| Results 1054 - 1062 of 1588 |