|
በቀኝ ሰጥቶ በግራ መቀበል |
|
|
Sunday, 12 October 2008 |
|
በናታን ዳዊት
ከቅርብ አመታት ወዲህ በተለይም ባሳለፍናቸው ሁለት ዓመታት በአገራችንም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ሰብሎች ዋጋ ጣራ መንካት፣ በቂ አቅርቦት አለመኖር የዜጎችም የመንግሥትም ራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል፡፡ አሁንም ቢሆን ይህ ችግር ሥር ነቀል የሆነ ፈውስ አላገኘም፡፡ ይህ የሁሉንም ሸማች የተፈታተነውን የኑሮ ውድነት ቢያንስ ለማረጋጋት የተሞከሩ ሙከራዎችም ጊዜያዊ መፍትሄ ከመሆን ሊዘሉ አልቻሉም፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት... |
|
|
Sunday, 12 October 2008 |
|
ቀለብ የመስጠት ግዴታን ያለመወጣት በወንጀል ያስቀጣል
በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 197 መሠረት ቀለብ ማለት ለቀለብ ተቀባይ ምግብ፣ መኖሪያ፣ ልብስ፣ የጤና መጠበቂያ እንዲሁም ለትምህርት አስፈላጊ የሆነውን ወጪ ለመሸፈን የሚችል ገንዘብ ሲሆን እንደ ቀለብ ሰጪው እና ተቀባይ ሁኔታ እንዲሁም ቀለብ ተቀባይ የአካባቢ ልማድ ለመሠረታዊ ፍላጎቶች ሊውል የሚገባውን ወጭ (ገንዘብ) ከቀለብ ሰጪው ይቀበላል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
የግብጽ ፕሬዚዳንት ዋና አዘጋጁን... |
|
|
Sunday, 12 October 2008 |
|
የግብጽ ፕሬዚዳንት ዋና አዘጋጁን ይቅርታ አደረጉለት
የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ስለ ጤናቸው ወቅታዊ ሁኔታ የፃፈው ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተፈርዶበት እስር ቤት የነበረ ቢሆንም ይቅርታ አድርገውለት መፈታቱን ቢቢሲ ዘገበ፡፡
|
|
Last Updated ( Monday, 13 October 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
አዲሱ የግብር ጭማሪ የኬንያ... |
|
|
Sunday, 12 October 2008 |
|
አዲሱ የግብር ጭማሪ የኬንያ ዳኞችን አስቆጥቷል
በኬንያ የፓርላማ አባላትና ህገ መንግሥታዊ ጽ/ቤት ውስጥ ሠራተኞች ላይ የተጣለው ግብር በመስከረም ወር ደመወዛቸው ላይ ቅናሽ በማሳየት ዳኞችን ተጎጂ ማድረጉን ዘስታንዳርድ ዘግቧል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን... |
|
|
Sunday, 12 October 2008 |
|
የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን ህግን ሊያጠብቅ ነው
የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን ህጉን ለማጠናከርና በአገሪቱ እየተስፋፋ ያለውን የወንድና የሴት ግብረሰዶማውያን ቁጥርን በአሳሳቢ ሁኔታ መጨመር ለመግታት የፖሊስን ተሳታፊነት ለማካተት እንዳቀደ ኒውስ 24 የተሰኘው ድረ ገጽ ዘግቧል |
|
Read more...
|
|
|
|
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
|
| Results 37 - 45 of 650 |