Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Monday
Jan 05th
Home arrow Sections
Sections
ከ22 ሚሊዮን በላይ የግሪሳ ወፎች ተገደሉ E-mail
Sunday, 09 November 2008
በምሥራቅ አማራ በተለያዩ ሰብሎች ላይ ተከስተው የነበሩ 22 ሚሊዮን 100ሺ የግሪሳ ወፎች መገደሉን የኮምቦልቻ ዕፅዋት ጥበቃ ክሊኒክ አስታወቀ፡፡
Read more...
 
መሪዎቹ ከተመድ ፀሐፊ ጋር ለመወያየት ተስማሙ E-mail
Sunday, 09 November 2008
የኮንጎና ሩዋንዳ መሪዎች ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባንኪሙን ጋር በአስቸኳይ ውይይት ለማድረግ መስማማታቸውን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡
Read more...
 
የግል ጠባቂ ወሰን እስከምን ድረስ ነው? E-mail
Sunday, 09 November 2008
Imageጌታሁን በቀለ

መንግሥት፣ የመታመን አደራ ተሸካሚነት የተጫነበት ተቋም ነው፡፡ የመንግሥትነቱን ሥልጣን ከያዘ ዕለት ጀምሮ፣ ዜጎቹ እንዲጠብቃቸው፣ ወጥተው እስኪገቡ ድረስ ከወሮበላና ከተወሳክ ሁሉ እንደሚጠብቃቸው አምነው ነፍሳቸውን ጭምር አደራ ይሰጡታል፡፡ መንግሥትም ቢሆን ዜጎቹን የሚጠብቀው ስላመኑት ብቻ ሳይሆን ተቋማዊ ግዴታም ስላለበት ነው፡፡ የሚጠብቀው ሃገር ፀጥታ የተረጋጋበት እንዲሆን፣ ዘራፊና ወንበዴ እንዳይነግሥ፣ ሕገ ወጡ በሰላማዊው ዜጋ ላይ ዘውድ እንዳይደፋ፣ የመጠበቅ ኃላፊነትም ዕዳም አለበት፡፡
Last Updated ( Sunday, 09 November 2008 )
Read more...
 
የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አራቱ... E-mail
Sunday, 09 November 2008

የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አራቱ መሠረታዊ አጠቃላይ መርሆዎች

ፃናትን ከአድሏዊ አሰራርና ድርጊት መጠበቅ

የእኩልነት መብት እንዲሁም አድልዎ ያለማድረግ በተለያዩ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የሰብዓዊ መብቶች ቃልኪዳኖች ላይ ሰፍሮ የሚገኝ መብት ነው፡፡ አድልዎ ያለማድረግ መርህ በሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀፅ 2 ላይ እንዲሁም በአፍሪካ የሕፃናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀፅ 3 ላይ የተጠቀሰ መሰረታዊ መርህ ነው፡፡ መድልዎ ማለት ዘርን፣ ቀለምን፣ ፆታን፣ ቋንቋን፣ ሃይማኖትን፣ ፖለቲካዊም ሆነ ሌላ ዓይነት አመለካከትን፣ ብሔራዊ ወይንም ማህበራዊ መነሻን፣ ንብረትን፣ ውልደትን ወይንም ሌላ አቋምን መሠረት ያደረገና የመብቶችን እና ነፃነቶችን እውቅናን፣ መጠቀምንና እና መተግበርን የሚቃረንና የሚከለክል ማንኛውም ዓይነት ልዩነት እና ገደብ ማለት ነው፡፡

Read more...
 
ጥበበኛው አትክልተኛ E-mail
Sunday, 09 November 2008
በሔኖክ ያሬድ

አልያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝን ስናስብ በየጊዜው የሚያዘጋጃቸው የኪነጥበባት ዝግጅቶች አሊያም የሥነጥበባት ዐውደ ርእዮች ፊታችን ላይ ይመጣል፡፡ በቋንቋ ትምህርት አሰጣጡም ይታወቃል፡፡
Read more...
 
<< Start < Prev 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 Next > End >>

Results 640 - 648 of 1563