Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Tuesday
Jan 06th
Home arrow Sections
Sections
በምግብ እጥረት ምክንያት ለሚከሰት... E-mail
Sunday, 09 November 2008
በምግብ እጥረት ምክንያት ለሚከሰት በሽታ 144 ቢሊዮን ብር ሊወጣ እንደሚችል ተጠቆመ

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከ2005 እስከ 2015 ባሉት ዓመታት ውስጥ ከምግብ እጥረት ጋር ተያይዘው ለሚከሰቱ በሽታዎች ሕክምና የሚውል 144 ቢሊዮን ብር ታወጣለች ተብሎ እንደሚገመት በኢትዮጵያ የሕፃናት መርጂያ (ዩኒሴፍ) እና የምግብና እርሻ (ፋኦ) ድርጅቶች አስታወቁ፡፡
Read more...
 
ኢትዮጵያን የሚጠቅሙ ብዙ ዲያስፖራዎች አሉ E-mail
Sunday, 09 November 2008
በዳዊት ታዬ

አቤል አዳሙ የ30 ዓመት ወጣት ነው፡፡ በአሜሪካን አገር ለ18 ዓመታት ኖሯል፡፡ ወደአሜሪካ የመሄድ እድል ያገኘው በአባቱ ግፊት ገና የ12 ዓመት ታዳጊ እያለ በመሆኑ የመለስተኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ጨምሮ የሁለት ዲግሪዎችን በኮምፒውተር ሳይንስ ያገኘባቸውን የከፍተኛ ትምህርቶችንም የተከታተለው በአሜሪካ ነው፡፡
Read more...
 
“ኮንትራክተር ሌባ ነው... E-mail
Sunday, 09 November 2008
“ኮንትራክተር ሌባ ነው የሚለውን አመለካከት  ማጥራት እንፈልጋለን”

አቶ ደምሰው አባተ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ሊቀመንበር

አቶ ደምሰው አባተ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር ሊቀመንበር ናቸው፡፡ በሞያቸው ሲቪል ኢንጂነር ሲሆኑ በኮንስትራክሽን ሥራዎች ላይ ከ20 ዓመታት በላይ ሰርተዋል፡፡ ራሳቸው ያቋቋሙት ኢኳቶር ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግ.ኩ ማኔጅግ ዳይሬክተርም ሆነው በመስራት ላይ ናቸው፡፡ ዳዊት ታዬ በወቅታዊ የአገሪቱ የኮንስትራክሽን እንቅስቃሴና በሚመሩት ማህበር ዙሪያ አነጋግሯቸዋል፡፡
Last Updated ( Tuesday, 11 November 2008 )
Read more...
 
የአበባ የግብዓት ዋጋ አሳሳቢ እየሆነ ነው E-mail
Sunday, 09 November 2008
በዳዊት ታዬ

ለአበባ ምርት ምቹ በሆነችው ኢትዮጵያ ውስጥ በአበባ ልማት ብዙም ልምድ የሌላቸው ኩባንያዎች የተሳሳተ አካባቢ ላይ እያመረቱ መሆናቸውንና የግብዓት ዋጋ መናር አሳሳቢ እንደሆነ የተለያዩ የአበባ አምራች ኩባንያዎች አስታወቁ፡፡
Read more...
 
የቱርክ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ አቻው... E-mail
Sunday, 09 November 2008
የቱርክ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ አቻው ጋር እንደሚደራደር አስታወቀ

በቃለየሱስ በቀለ

ኢትዮጵያን ጨምሮ በስምንት የአፍሪካ አገሮች የበረራ አገልግሎት የሚሰጠው የቱርክ አየር መንገድ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር የኰድ ሼር (የንግድ ሽርክና መሰል) ስምምነት ለማድረግ በመጪው ወር ድርድር እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡
Read more...
 
<< Start < Prev 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 Next > End >>

Results 676 - 684 of 1588