|
የሰሞኑ የሽብር ማስጠንቀቂያና የኢትዮጵያ ደህንነ |
|
|
Sunday, 09 November 2008 |
|
በጌታቸው ንጋቱ
ባሳለፍነው ሳምንት የፌዴራል ፖሊስና የብሔራዊ ፀረ ሽብርተኝነት ግብረ ሃይል የሽብር አደጋ ሊጥሉ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በመኖራቸው ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሳሰባቸውን ተከትሎ በአዲስ አበባ የሆቴሎች፣ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ የትምህርት ቤቶችና ሌሎች ተቋማትን ጥበቃ ተጠናክሮ ነበር፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲም ይህንን የሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ተከትሎ በኢትዮጵያ ለሚኖሩ አሜሪካዊያን ራሳቸውን እንዲጠብቁ ማሳሰቢያ አውጥቷል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
|
<< Start < Prev 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 Next > End >>
|
| Results 685 - 693 of 1588 |