Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Monday
Jan 05th
Home arrow Sections
Sections
"የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ... E-mail
Wednesday, 05 November 2008

ImageImageImage"የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ባለቤቱ ኢትዮጵያ ቡና ስለሆነ ፌዴሬሽኑ ሊመልስ ይገባል"
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ቦርድ

"የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን የተሰጠው ያለአግባብና ፍትሕ በጎደለው የዳኝነት ስርዓት ነው" ሲል የኢትዮጵያ ቡና ቦርድ አስታወቀ፡፡ "የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ሕጋዊ ባለቤቱ ኢትዮጵያ ቡና ነው፡፡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጉዳዩን በጥሞና መርምሮና አጣርቶ ዋንጫውን ለባለቤቱ ሊመልስ ይገባል" ሲል መግለጫው አመልክቷል፡፡

 

Last Updated ( Wednesday, 05 November 2008 )
Read more...
 
የኮሜርስ ተማሪዎች ቀለብ አነሰን በሚል ተሰለፉ E-mail
Wednesday, 05 November 2008
በሊበንወርቅ አየለ

ጥቅምት 24 ቀን 2001 ዕለተ ሰኞ ማለዳ ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የንግድ ሥራ ኮሌጅ (በተለምዶ ኮሜርስ ተብሎ የሚታወቀው ኮሌጅ) ያልተለመደ ግርግር ታየ፡፡ ተማሪዎች ሰብሰብ ብለው በቁጣ እየጮሁ ብሶታቸውን ሲገልፁ ይህ የመጀመሪያቸው አልነበረም፡፡ ኮሌጁ የራሱ የመኝታ ክፍሎች (ዶርም) የሌለው በመሆኑ በምትኩ ለተመላላሽ ተማሪዎቹ ይበቃል ያለውን የቀለብ ገንዘብ ሲከፍል ቆይቷል፡፡ የአሁኑ የተማሪዎች ቁጣ መነሻ "ይህ ገንዘብ ለቀለብ፣ ለቤት ኪራይ፣ ለትራንስፖርት ጨርሶ የሚበቃ አይደለም" የሚል ብሶት የጫረው ነው፡፡

Read more...
 
የቡና ስፖርት ክለብ ፕሬዚዳንት... E-mail
Wednesday, 05 November 2008
Imageየቡና ስፖርት ክለብ ፕሬዚዳንት ራሳቸውን ከኃላፊነት አገለሉ

በጋዜጣው ሪፖርተር

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቡና ባለፈው እሁድ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረጉትን የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ውድድር ውዝግብ ተከትሎ የቡና ስፖርት ክለብን ላለፉት 10 ዓመታት በቦርድ ሊቀመንበርነት ሲመሩ የቆዩት አቶ አብዱራዛቅ ሸሪፍ በገዛ ፈቃዳቸው ኃላፊነታቸውን ለቀቁ፡፡ የክለቡ ቦርድ በዚሁ ጉዳይ በቅርቡ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታውቋል፡፡

Last Updated ( Wednesday, 05 November 2008 )
Read more...
 
በአዳማው የሩጫ ውድድር... E-mail
Wednesday, 05 November 2008

በአዳማው የሩጫ ውድድር መከላከያና ኦሮሚያ ፖሊስ አሸነፉ

ባለፈው እሁድ በአዳማ ከተማ በተካሄደው የ30 ኪሎ ሜትር የጐዳና ውድድር በወንዶች አትሌት ታሪኩ ጅፋር፣ በሴቶች ደግሞ አለሚቱ ቶላ ሲያሸንፉ በክለብ መከላከያና ኦሮሚያ ፖሊስ የዋንጫ ባለቤት መሆናቸው ታውቋል፡፡

 

Read more...
 
በዝዋይ ነፋስ ቀላቅሎ የጣለ... E-mail
Wednesday, 05 November 2008
በዝዋይ ነፋስ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ 44 ቤቶችን አፈረሰ

በጋዜጣው ሪፖርተር

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ዝዋይ ከተማ ባለፈው እሁድ ማምሻውን ንፋስ ቀላቅሎ የጣለ ዝናብ ከ44 በላይ ቤቶችን ማፈራረሱን፣ በሰው ሕይወት ላይ ግን የደረሰ ጉዳት አለመኖሩ ተጠቆመ፡፡

Read more...
 
<< Start < Prev 71 72 73 74 75 76 77 78 79 80 Next > End >>

Results 703 - 711 of 1563