|
የትኛውን የአስከሬን ምርመራ... |
|
|
Sunday, 16 November 2008 |
|
የትኛውን የአስከሬን ምርመራ ውጤት እንመን? የሀገር ቤቱን ወይስ የባህር ማዶውን? በጌታቸው አየለ
ለስደት ምክንያቱ የተለያየ ነው፡፡ ድህነት ዋናው መሆኑ ግን ሁላችንም ያስማማል፡፡ በተለይም ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሚሰደዱት ወገኖቻችን የራሳቸውን ብሎም የቤተሰባቸውን ሕይወት መሻሻል ያለፈ ዓላማ እንደሌላቸው እናውቃለን፡፡ የስደት አስከፊና መራራ ሕይወት ሰለባዎችም እነዚሁ ወገኖቻችን ናቸው፡፡ ከአገራቸው ርቀው በሚኖሩት ሕይወት ከሚገጥማቸው ችግር በተጨማሪ በሕይወታቸውና በአካላቸው ላይ እየደረሰባቸው ያለውን በደል መስማት ደግሞ ለጆሮ የሚቀፍ የዕለት ተዕለት ዜና ሆኗል፡፡ በባዕዳን ቀጣሪዎች የሚፈፀመው ግፍም ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም፡፡ የዚህ ፅሑፍ ዓላማም ይህንን መፍትሄ ያጣ አሳዛኝ አገራዊ ችግር መዘርዘር ወይም መፍትሄ መጠቆም ሳይሆን የአንዲት ዜጋችን ሕይወት ማለፍ ጋር በተያያዘ ስለተፈፀመ ኀላፊነት የጐደለው ተግባር ትንሽ ነገር ለማለት ነው፡፡ ነገሩ እንዲህ ነው፡፡
|
|
Last Updated ( Sunday, 16 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
"አስገዳጅ ደረጃ የሌለውን ምርት... |
|
|
Sunday, 16 November 2008 |
|
"አስገዳጅ ደረጃ የሌለውን ምርት መቆጣጠር ኀላፊነታችን አይደለም" ወ/ሮ አልማዝ ካህሣይ
ወ/ሮ አልማዝ ካህሣይ በኢትዮጵያ የጥራትና ደረጃዎች ባለሥልጣን የኢንስፔክሽንና ሬጉላቶሪ ጉዳዮች አገልግሎት ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ከዕቃዎች ጥራት ቁጥጥር ጋር በተያያዘ ፍሬው አበበ አነጋግሯቸዋል፡፡
|
|
Last Updated ( Sunday, 16 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
የአልበሽርን የተኩስ አቁም ጥሪ... |
|
|
Sunday, 16 November 2008 |
|
የአልበሽርን የተኩስ አቁም ጥሪ የዳርፉር አማፂያን አጣጣሉት አዘጋጅ ምሕረት አስቻለው
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር በምእራባዊው የሱዳን ግዛት ዳርፉር አፋጣኝ የተኩስ አቁም አዋጅ ማወጃቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ መንግሥታቸው ሚሊሺያዎችን ትጥቅ እንደሚያስፈታና ታጣቂ ቡድኖች የጦር መሳሪያዎችን እንዳይጠቀሙ ገደብ መጣል እንደሚጀመር ቢናገሩም የዳርፉር አማፂዎች ይህን በተመለከተ ውይይት ላይ የተሳተፉበት ሁኔታ ስለሌለ በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች የፕሬዚዳንቱን እርምጃ ጥያቄ ውስጥ ከትተውታል፡፡ በሌላ በኩል የአልበሽርን የተኩስ አቁምና የትጥቅ መፍታት ጥሪ አማፂ ቡድኖች ውድቅ ማድረጋቸውን የታይምስ ዘገባ ያመለክታል፡፡
|
|
Last Updated ( Sunday, 16 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
ፍሬከናፍር |
|
|
Wednesday, 12 November 2008 |
|
ገንዘብ ለኘሬስ ቀጣይነት ቀዳሚው መርህ መሆን የለበትም፡፡ አንድ ጊዜ የጋዜጠኛነትን ማህበራዊ ሚና ከሳትኸው ከዴሞክራሲ እይታም ትጠፋለህ፡፡
ሜርሰዲስ ሌይን ዴ ዩሬየት የጋዜጠኛነት ኘሮፌሰር 1995 |
|
|
ሳበው!. ያዘው |
|
|
Wednesday, 12 November 2008 |
|
"ሳበው" አለው ረዳቱ፡፡ የረዳቱን ትዕዛዝ ተከትሎ ሾፌር ታክሲውን ሳበው፡፡ እኛ የምናውቀው ሳበው በታክሲኛ ሌላ ትርጉም አለው፡፡ ንዳው ላለማለት ያዘው፣ አቁመው ላለማለት ያዘው የሚሉት ቃላት ተተክተዋል፡፡ ተሣፋሪዎች ታክሲው ሲሳብም ሲያዝም ተመልክተናል፡፡ |
|
Read more...
|
|
|
|
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
|
| Results 82 - 90 of 1055 |