|
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች ከዓለም... |
|
|
Wednesday, 19 November 2008 |
|
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች ከዓለም አቀፍ መለኪያ አንፃር ትርፋማ እንዳልሆነ ተጠቆመ
በብርሃኑ ፈቃደ
የኢንዱስትሪ ሳምንትን አስመልክቶ በተካሄደው "የኢንዱስትሪዎችና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትስስር" አውደ ጥናት ላይ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች ከዓለም አቀፍ መለኪያ አንፃር ትርፋማ እንዳልሆነ ተገለፀ፡፡
|
|
Read more...
|
|
|
"ሶማሊያውያንን ልንረዳቸው እንችላለን... |
|
|
Wednesday, 19 November 2008 |
"ሶማሊያውያንን ልንረዳቸው እንችላለን እንጂ ኃላፊነታቸውን መሸከም አንችልም"ውጭ ጉዳይ ሚ/ር አቶ ሥዩም መስፍን በየማነ ናግሽ አቶ ሥዩም መስፍን የሶማሊያ ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክተው ለኢጋድ ባቀረቡት ሪፖርት፣ የሶማሊያ ጉዳይ ኃላፊነት በዋናነት የራሳቸው የሶማሊያውያን እንደሆነ በመጥቀስ፣ በአገሪቱ ያሉት የኢትዮጵያ ወታደሮችና የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ ኃይሎች (አሚሶን) ከዚህ በላይ የሚከፍሉት መስዋዕት እንደማይኖር አሳወቁ፡፡ ኢትዮጵያም ሶማሊያን ከመርዳት ውጭ የሶማሊያውያንን ኃላፊነት ራሳቸው መሸከም እንደሚገባቸው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ |
|
Last Updated ( Wednesday, 19 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
አርባ አንድ ዓመታት በአሰጋጅነት |
|
|
Wednesday, 19 November 2008 |
|
በሠለሞን ጐሹ
ሼህ መሐመድ ኑር ያሲን በሰሜን ወሎ ዞን ሐብሩ ወረዳ መርሳ ከተማ የሚገኘው ሃረመይን መስጊድ ኢማም ናቸው፡፡ በስራቸው ላይ በመርሳ ከተማ ብቻ ከ1960 ዓ.ም. ጀምሮ እንደቆዩ ይናገራሉ፡፡ በዋና አሰጋጅነት ከ41 ዓመት በላይ ቆይተዋል፡፡
|
|
Last Updated ( Wednesday, 19 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
ኦቫሪ ተተክቶላት መውለድ የቻለች... |
|
|
Wednesday, 19 November 2008 |
|
ኦቫሪ ተተክቶላት መውለድ የቻለች የመጀመሪያዋ እናት
የሴቴ እንቁላል ማምረቻ አካል (ኦቫሪ) በቀዶ ሕክምና የተተካላት በዓለም ላይ የመጀመሪያዋ የሆነችው እናት በሰላም መገላገሏ ሴት ልጅ ተዓምር ማሰኘቱን ቢቢሲ ዘገበ፡፡
|
|
Last Updated ( Wednesday, 19 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
እንዲሸፍቱ የተገደዱ ልቦች |
|
|
Wednesday, 19 November 2008 |
|
 ጃሌ በምሕረት አስቻለው
ጠባቡ ቢዝነስ ሴንተር ዲቪ በሚሞሉ ሰዎችና እነሱን ለማስተናገድ ወዲያ ወዲህ በሚሉ ሠራተኞቹ ተጨናንቋል፡፡ ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ ላይ ሃያ ሁለት አካባቢ ከሚገኘው አለም ቢዝነስ ሴንተር ስንደርስ፣ ፎርም የተቀበሉና መቀመጫ ያገኙ ተስተናጋጆች ቁጭ ብለው የዲቪ ፎርም ሲሞሉ መቀመጫ ያላገኙት ደግሞ ቆመው በመጠባበቅ ላይ ነበሩ፡፡ ወደ ውስጥ ለመግባት ሞከርን፡፡ የዲቪ ፎርም በመሙላት ላይ የነበሩት (ሁሉም ማለት ይቻላል) ወጣቶች ነበሩ፡፡ ጠጋ ብለን ልናናግራቸው እንደምንፈልግ የጠየቅናቸው ፎርሙን ሞልተው ከጨረሱ በኋላ እንደሚያነጋግሩን ቃል ገቡልን፡፡ እኛም ቢዝነስ ሴንተሩ ደጃፍ ላይ ቆመን መጠባበቅ ጀመርን፡፡
|
|
Last Updated ( Wednesday, 19 November 2008 )
|
|
Read more...
|
|
|
|
<< Start < Prev 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 Next > End >>
|
| Results 10 - 18 of 1055 |