Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Friday
May 09th
Home arrow Sections arrow ለጥቃት የተጋለጡት የሳዑዲ...
ለጥቃት የተጋለጡት የሳዑዲ... Print E-mail
Sunday, 23 March 2008
ለጥቃት የተጋለጡት የሳዑዲ ሴቶች ድምፃቸውን ተነፍገዋል

በሳኡዲ አረብያ ተገደው የተደፈሩና ለተለያየ ጥቃት ሰለባ የሆኑ ሴቶች በአደባባይ ወጥተው ስለተፈፀመባቸው በደል እንዳይናገሩ ሆነዋል፡፡ የሳኡዲ አረብያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች እንደሚለው ከሆነ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተፈፀመባቸው ሴቶች ፍትህ ለማግኘት ሲሉ የደረሰባቸውን በደል በአደባባይ ይናገራሉ፡፡ ይሁንና የሳኡዲ አረብያ የፍትህ ሚኒስቴር የጥቃት ሰለባ የሆኑ ሴቶችን ክብር የሚነካ ፅሁፍ እያሳተመ ነው፡፡ ስለዚህ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይሄንን ድርጊት እንዲያቆም የሰብአዊ መብት ተሟጋች ጠይቋል፡፡

 

የሰብዓዊ መብት ተሟጋች በተደጋጋሚ ሳኡዲ አረብያ ውስጥ ጥቃት የተፈፀመባቸው ፍትህ ፍለጋ የሚሄዱ ሴቶች በፍርድ ቤቶች የሚደርስባቸው እንግልት እንዲቆም መጠየቁን አስታውቋል፡፡

 
< Prev   Next >