| በኮንጐ ሴቶች የጥቃት... |
|
|
| Sunday, 23 March 2008 | |
|
በኮንጐ ሴቶች የጥቃት ሰለባ እየሆኑ ነው
በዲሞክራቲክ ኮንጐ የእርስ በርስ ጦርነት በኢራቅ፣ በአፍጋኒስታንና ዳርፉር የሞተውን ሰው ቁጥር ያህል በርካታ ሠላማዊ ሰዎች ተገድለዋል፡፡ በኮንጐ ሴቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃትም አስከፊ መሆኑን የሲ.ኤን.ኤን ዘገባዎች ያመለክታሉ፡፡ የሴቶች አስገድዶ መድፈር ዋንኛ የርስ በርስ ጦርነቱ ገጽታ ሆኗል፡፡ በማንኛውም የሕብረተሰብ ክፍል ወይም የተለየ ቤተሰብ ላይ ጥቃት ለማድረስ ሴቶች እንደ አይነተኛ ኢላማ እየተደረጉ ነው፡፡
|
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |