| በናይጄሪያ በኤች.አይ.ቪ ከሚጠቁ... |
|
|
| Sunday, 30 March 2008 | |
|
በናይጄሪያ በኤች.አይ.ቪ ከሚጠቁ መካከል 61 በመቶ ሴቶች ሆነው ተገኙ
በናይጄሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኤች.አይ.ቪ በደማቸው መኖሩ ከተረጋገጠ ሰዎች መካከል አብዛኞቹ ሴቶች መሆናቸውን የናይጄሪያ ብሔራዊ የኤች.አይ.ቪ መቆጣጠሪያ ኤጀንሲን በመጠቀስ ቫንጋርድ ሌጎስ ዘግቧል፡፡
የብሔራዊ ኤች.አይ.ቪ መቆጣጠሪያ ኤጀንሲ ከብሔራዊ የሴቶች ካውንስል ጋር በመሆን ባዘጋጃው ስብሰባ፡፡ ይህ ሁኔታ በአፋጣኝ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሻሻል ካልቻለ አገሪቷ ወሳኝ የሆነውን የሕብረተሰብ ክፍል የማጣት አደጋ እንደሚያጋጥማት አስጠንቅቋል፡፡ |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |