Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
Jul 20th
Home arrow Sections arrow በፕሮፌሰር መስፍን ላይ ፍ/ቤት...
በፕሮፌሰር መስፍን ላይ ፍ/ቤት... Print E-mail
Wednesday, 02 April 2008
Imageበፕሮፌሰር መስፍን ላይ ፍ/ቤት ነገ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በሚያዝያ ወር 1993 ዓ.ም ባዘጋጀው ስብሰባ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ለአመፅ አነሳስተዋል/ ቀስቅሰዋል/ በሚል ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር በጥምር የተከሰሱት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም በነገው ዕለት የመጨረሻ ውሳኔ እንደሚሰጥ ተነግሯል፡፡

የሐሰት ወይም የማወናበጃ ወሬ በመንዛት ተማሪዎችን አነሳስተዋል (ቀስቅሰዋል) በማለት በዶ/ር ብርሃኑና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ላይ ፖሊስ ክስ ቢመሰርትም፣ ዶ/ር ብርሃኑ ባለፈው ዓመት የከፍተኛው ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በሰጠው ብይን ዶ/ር ብርሃኑን በነፃ ሲያሰናብት ፕሮፌሰር መስፍንን ጥፋተኛ ማድረጉ ይታወሳል፡፡

በታምሩ ጽጌ
 
< Prev   Next >