Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
Jul 20th
Home arrow Sections arrow "እንኳን ደስ አላችሁ"
"እንኳን ደስ አላችሁ" Print E-mail
Wednesday, 16 April 2008
Imageኢህአዴግ

ባለፈው እሁድ በተካሄደው የአካባቢና የማሟያ ምርጫ ጋር በተያያዘ ኢህአዴግ አባሎቹን እና ደጋፊዎቹን ትላንት ከሰዓት በኋላ በቦሌ የሚሌኒየም አዳራሽ በመጥራት "የእንኳን ደስ ያላችሁ" መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

አቶ ህላዊ ዮሴፍን ጨምሮ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች በዚሁ ኘሮግራም ላይ በምርጫው ያስመዘገበው ውጤት አጠናክሮ በመቀጠል ለተጨማሪ ውጤት ተግተው እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡

በኘሮግራሙ ላይ የተገኙና ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ አባላትና ደጋፊዎቹ በፈጠሩት ረዥም ሠልፍ የተነሳ ትላንት ከሰዓት በኋላ የቦሌ መስመር በትራፊክ ብዛት ተጨናንቆ ታይቷል፡፡
 
< Prev   Next >