የሼክ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ...
ሲቪል ማኅበራትና ኤን.ጂ.ኦ አንድ ወይስ ሁለት?
ሙስናን ለመከላከል 48 አዳዲስ የአሰራር ጥናቶች ሊደረጉ ነው
የፌደራል የሥነ-ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመከላከል የሚያስችሉ 48 አዳዲስ የአሰራር ሥርዓት ጥናቶችን እንደሚያካሂድ ገለፀ፡፡
እነ ሐይሌ በአሠላ ከ50 ሚሊዮን ብር...
“ሥርዓተ ትምህርቱ የቴክኖሎጂ...
"እኔን ትልቅ ዘፋኝ ያደረገኝ ሕዝብ ነው"
ታምራት ሞላ
ድምፃዊው ታምራት ሞላ ከስመ ጥር ድምፃውያን ተርታ ይሰለፋል፡ ለ46 ዓመታት በሙዚቃ ሕይወት ውስጥ ያለው የ61 ዓመቱ ታምራት በቅርቡ ባጋጠመው የጤና መታወክ ምክንያት ለሕክምና ወደ አሜሪካ ተጉዟል፡፡ ከመሄዱ በፊት ከጋዜጣው ሪፖርተር ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
ቡታጅራ
በሒሳብ ሥራ ዝሆኖች ከሰው ይሻላሉ
ብቸኛው የሀገራችን ኳራንቲን ያለሥራ ታጥሮ የተቀመጠ ቦታ አይደለም
(- ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች የሕዝብ ግንኙነት ክፍል የቀረበ)
የሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ኩባንያዎች አካል የሆነው የኤልፎራ አግሮ ኢንዱስትሪ ኃ.የተ.የግል ማህበር፣ በሀገራችን ኤኮኖሚያዊ ሕይወት ውስጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት ከጀመረ ከ8 ዓመት በላይ ሆኖታል፡፡ ድርጅቱ ለበርካታ ወገኖቻችን የሥራ እድል በማስገኘትና የሀገር ውስጥ ገበያን በማረጋጋት ለሀገራችንም ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በሥጋ ኤክስፖርት አንደኛ በመሆን ጉልህ ድርሻውን በመወጣት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው፡፡
በምሕረት አስቻለው
ከወንድ አሽከርካሪዎች ጋር ሲነፃፀሩ ሴት መኪና አሽከርካሪዎች በተለያየ መልኩ ጠንቃቆች እንደሆኑ ይነገራል፡፡ እኛም በአዲስ አበባ ከተማ ስላሉ ሴት አሽከርካሪዎች አንዳንድ መረጃዎችን ለማግኘት ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ መቆጣጠሪያና ምርመራ መምሪያ አመራን፡፡
"ሰኞ ሥራ አለብን""
የዘንድሮ የ2001 ዓ.ም የ"መስከረም ወር፣ የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ" የሚውለው በ26 ነው፡፡ ላለፉት 13 አመታት እንዳየነው በሕገመንግስታዊ ድንጋጌ እንደተወሰነውም የመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ "የፌዴራሉ መንግስት ከፍተኛ የሥልጣን አካል የፌዴራሉ መንግስት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት" የሥራ ጊዜ መጀመሪያ ነው፡፡ ከዚህ ቀን ጀምሮ (በመካከል መንፈቀ ዓመቱ ላይ የሚኖረው የአንድ ወር እረፍት እንዳለ ሆኖ) እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ የሚዘልቀው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ዘመን ዘንድሮ የሚጀምረው ሰኞ መስከረም 26 ቀን ነው፡፡
በሰለሞን ጎሹ
ንቁ የሆነ የሕግ ማኅበረሰብ ያለው ሃገር መሠረታዊ የሕግ ጥሰቶችን አይታገስም፡፡ ልማድ ገንግኖ ሕጉን ቦታ እስኪያስለቅቀው እጁን አጥፎ አይመለከትም፡፡ ይህ ቡድን በሕግ አካዳሚክ ልሂቃን ይመራል፡፡ አይደለም በግልጽ የተቀመጡና አቋም ለመያዝ የማያስቸግሩትን ቀርቶ ከሰላማዊ የሕግ አንቀጾች ላይ በልዩ ሁኔታ ችግር ሊያጋጥም ይችላል በሚባልባቸው ቦታዎች ላይ መጠነ ሰፊ የውይይት፣ የክርክር እና የሐሳብ ልውውጥ ባህልን ያዳብራል፡፡
ለአንድ አገር ጥንታዊነት ምስክሩ ከታሪክ ጋር የተያያዘ ባህሉ ነው
ታሪክ እንደሚነግረን የመስቀል በዓል መሠረቱ ንግሥት እሌኒ ከ200 ዓመት በላይ ተቀብሮ የነበረውን የጌታችንን መስቀል አስቆፍሮ ለማውጣት የወጠነችውን ተግባር ከመልካም ግብ መድረሱ ነው፡፡
በምሕረት አስቻለው
"ችግር አላደርገውም ያልኩትን እንዳደርግ አስገድዶኛል፡፡ ሲበዛ ሰው ፊት ያወጣል፡፡ ኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደሜ ውስጥ መገኘቱን ለማንም ሳልነግር ደብቄ ቆይቼ ነበር፡፡ ችግር ሲበረታብኝ፣ የጤናዬ ሁኔታ የግድ መድሃኒት መጀመር ያለብኝ ደረጃ ላይ ሲደርስ ራሴን ገልጬ ወጣሁ" ትላለች ወ/ሮ አልማዝ ከበደ፡፡
በመጀመሪያ ሪፖርተር ጋዜጣ ደረጃውን የጠበቀ የተመጠነና አግባብነት ያላቸውን የመረጃ ምንጮች በመጠቀም ለሚያቀርባቸው መረጃዎች ያለኝን አክብሮት ለመግለጽ እወዳለ
ደቡብ አፍሪካ ለተፈናቃዮች እርዳታ መስጠት አቆመች
በኃይሌ ሙሉ
ደቡብ አፍሪካ ባለፈው ግንቦት ወር የውጭ አገር ዜጎች ጥላቻ ተነሳስተው ጥቃት በፈጸሙ ዜጎቿ ምክንያት ከቤታቸው ለተፈናቀሉ የተወሰኑ የውጭ አገር ዜጎች ስትሰጠው የነበረውን እርዳታ ያቆመች መሆኗን ሜዲካል ቻሪቲ ሜዲሲንስ ሳንስ ፍሮንቴየርስ (ኤም.ኤስ.ኤፍ) የተሰኘው በጎ አድራጊ ድርጅት አስታወቀ፡፡
Dear Visitors, we are currently moving our web site to a new server to better serve you with fast and accessible site. While we are doing this you might find broken links and missing images. Therefore, we would like to ask you to wait patiently until we restore our site to its original state with all missing images and a new streaming audio/video service.
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |
Share your thought and ideas with others on our public forum. Just register here and participate on our new and improved forum. Note that all members of the old version forum have to register again to post on the new version forum.