| የኢትዮጵያ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን |
|
|
| Sunday, 20 April 2008 | |
![]() ከናሙና ዲዛይኖች አንዱ እነዚህ ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚሠሩት ዘመናዊ ሰማይ ጠቀስ የመኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ከ24 እስከ 3ዐ ወራትን ይፈጃሉ ተብሎ የሚገመት ሲሆን ግንባታቸውም በሦስት የቻይና ኩባንያዎች ይካሄዳል፡፡ ሕንፃዎቹ ቀደም ሲል ከተጀመሩት የቤቶች ልማት ኘሮግራም ለየት የሚያደርጋቸው በትርፍ ለተጠቃሚ የሚተላለፉ በመሆናቸው ነው፡፡ የአሁኑ የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግን ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ያለትርፍ በዕጣ የሚተላለፉ መሆናቸው ታውቋል፡፡ ለግንባታ የሚሆኑ ቦታዎችን መረጣ ሥራ እስከ ሰኔ ወር 2ዐዐዐ ይጠናቀቃሉ ተብሏል፡፡ |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |