"ዝሆን አለመሆኔ እስኪጣራ ድረስስ!"
ጥንቸል
ጥንቸልዋ ሜዳውንም ተራራውንም እያቋረጠች ትሮጣለች፡፡ እየወደቀች እየተነሳች ትቀጥላለች፡፡ ደክሟትም ትንፋሽ አጥሯትም ትሮጣለች፡፡ ትጓዛለች፡፡ አገር አቋርጣም ኬንያ ድንበር ሞያሌ አካባቢ ትደርሳለች፡፡
በየማነ ናግሽ
የኢትዮጵያ ፓርላማ እየተገባደደ ባለው የሚሌኒየሙ የመጀመሪያ ዓመት ከሶስት በላይ የአገሪቱን የፖለቲካ ምህዳር ድንበር የሚከልሉ አወዛጋቢ ህጎች አጽድቋል፡፡ ፓርላማው ከመበተኑ በፊት ያፀድቀዋል ተብሎ የሚገመተው አንድ ተመሳሳይ ዋጋ የሚሰጠው ህግ አለ፣ የፀረ ሽብርተኝነት ህግ፡፡ አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና አንዳንድ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ቀደም ሲል የፀደቁት ፕሬስን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና የተራድኦ ድርጅቶችን የሚመለከቱ ሶስት ህጎች "አፋኝ" ያሉዋቸው ሲሆን፣ የፀረ ሽብር ህግ አዋጅን ደግሞ "አሸባሪ" ነው ሲሉ ይስተዋላሉ፡፡
ዱከምና ኢንቨስትመንት
በናታን ዳዊት
ከገበያ የወጡ የምግብ ዘይት ፋብሪካዎች እንዳሉ እንሰማለን፡፡ የአገር ውስጥ ገበያውን የተቆጣጠሩት በተለያየ ስም የሚገቡ የምግብ ዘይቶች ይገኛሉ፡፡ ቁጥሩ ቀላል የማየባል ሸማች ስላለ ገበያው አለ፡፡ አንዳንድ ጊዜ የዘይት እጠረት እየተፈጠረ ለውጥ የምግብ ዘይት ምርቶች ጥሩ አጋጣሚ እንደሚፈጠር እያየን ነው፡፡
"ፈንዱ የአርብቶ አደሩን አቅም...
"ፈንዱ የአርብቶ አደሩን አቅም በመገንባት ረገድ ውጤታማ ሆኗል"
የጃፓን ማኅበረሰብ ልማት ፈንድ ፕሮጀክት ባለፉት ሦስት ዓመታት ከ1.8 ሚሊዮን ዶላር በላይ ሲያካሄድ ቆይቶ በማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቱ በአርብቶ አደር አካባቢዎች ሰፊ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን በማከናወን አርብቶ አደሩ የሚያቅዳቸውን የልማት ሥራዎች ማስፈፀም የሚችልበትን አቅም እንዲያገኝ እገዛ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
- ትለቃለህ እንዴ?
- ምንድን ነው የምለቀው?
- ከስልጣንህ ከሚኒስትርነትህ
- ለምን? ምነው ጠየቅሽኝ?
- ይህን ጋዜጣ ሳነብ ይኸው "እንደኔ. . . በቃኝ" ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ
- ውድ ባለቤቴ አታስቢ አልለቅም፡፡ ቻው በጧት የሚጀመር ስብሰባ ስላለብኝ ልሂድ
በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር...
በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍና ፎክሎር የዶክትሬት ትምህርት ሊጀመር ነው
በጋዜጣው ሪፖርተር
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍል የዶክትሬት ትምህርት መርሐ ግብር ለመጀመር ማቀዱን ገለጸ፡፡
ኢትዮጵያውያን በኢስሊን ናይሮቢ
በምሕረት ሞገስ
በኬንያ ናይሮቢ ኢስሊን በሚባለው ሥፍራ በተለይ አራተኛ መንገድ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ዘልቀው ሲገቡ ኬንያ ሳይሆን ኢትዮጵያ ያሉ እስኪመስልዎት ከአገርዎ ልጆች ጋር ሰላምታ እየተለዋወጡና ኢትዮጵያን ኢትዮጵያን የሚሸቱ ቤቶች፣ ሱቆች፣ እቃዎች እያዩ ይጓዛሉ፡፡የድሮ የነዋይ ደበበ እሸት በላሁኝ የሚለውን ዘፈን አዳምጠው ከየት ነው ብለው ዞር ሲሉ ትኩስ እንጀራ ይሸጣል የሚለውን ያያሉ፡፡ እሱም ብቻ አይደለም በየበሮቹ ላይ ጫት መኖሩን የሚያመላክት የተንጠለጠለ ኮባ ማየት የተለመደ ነው፡፡ በአዲስ አበባ በአራት ኪሎ፣ መርካቶ ወይም ጣሊያን ሰፈር ያሉ እስኪመስሉዎት ግር ያሰኝዎታል በኢስሊን ያለው የኢትዮጵያዊ ብዛትና ኢትዮጵያዊ አኗኗር፡፡
የአሳማ ጉንፋን መድሃኒቱን...
የአሳማ ጉንፋን መድሃኒቱን መለማመዱ ተጠቆመ
ኤክስፐርቶች የአሳማ ጉንፋን (ስዋይን ፍሉ) ወረርሽኝን ለመዋጋት በዋናነት የሚሰጠውን ታሚፍሉ (Tamiflu) መድሃኒት የተለማመደ ስዋይን ፍሉ ማግኘታቸውን አስታወቁ፡፡
የጤና ተቋማትን የኢንፎርሜሽን...
የጤና ተቋማትን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ
በምሕረት ሞገስ
የጤና ተቋማት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ መሆን የሚችሉበትንና የሰለጠነውን ዓለም ለተቀላጠፈ የጤና አገልግሎት አሰራር ያበቃውን አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አቶ ብሩክ ፈቃዱ የቦስተን ቴክ ኮንሰልቲንግ ሥራ አስኪያጅ ገልፀዋል፡፡
የራስን መብትና ጥቅም መወሰን ነውር ነው
በዛብህ ንጉሡ
በ1954 ዓ.ም. ታህሳስ 28 ቀን የፓርላሜንት አማካሪዎችን ደመወዝ ለመወሰን የወጣን አዋጅ በወቅቱ በነበረው ሕገ መንግሥት ሕግና አሰራር መሰረት ንጉሠ ነገስቱ ያወጁት "በተሻሻለው ሕገ መንግሥታችን በአንቀጽ 34፣ 83 እና 88 የተጻፈውን አይተን የሕግ መምሪያና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቶቻችን መክረውበት ያቀረቡልንን ተመልክተንና ፈቅደን ቀጥሎ ያለውን አውጀናል" ብለው ነው፡፡ በዚህም መሰረት የእያንዳንዱ የፓርላሜንት አማካሪ የወር ደመወዝ አምስት መቶ ብር እንዲሆን ተወሰነ፡፡ ፓርላሜንቱ ማለት ወይም በወቅቱ ሥራ ላይ በነበረው የ1948 ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሰረት "ፓርላሜንቱ የሕግ መምሪያ ምክር ቤትንና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤትን ይዞ የሚገኝ" ወይም የሚያጠቃልል በመሆኑ የፓርላሜንት አማካሪዎች ደመወዝ አዋጅ ይወጣል በዚህም መሰረት የእያንዳንዱ የፓርላሜንት አማካሪ የወር ደመወዝ አምስት መቶ ብር እንዲሆን የተወሰነ ነው፡፡ ራሱ ፓርላማው ማለትም የሕግ መምሪያና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቶች መክረውበት ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ ከምርጫ 97 ወዲህ ሥልጣን መልቀቅን በሚመለከት በተለያዩ ጊዜያት ቃለ ምልልስ አድርገዋል፡፡ ሁሉም ቃለ ምልልሶች ያካሄዱት ግን ከውጭ ሚዲያዎች ጋር ነው፡፡ በአገር ውስጥ ሚዲያ የምንሰማው ማስተባበያውን ነው፡፡
የፍትሕ ሚኒስቴርና የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አለመግባባት
በሰለሞን ጎሹ
የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በቅርቡ በመዝገብ ቁጥር 26127 የተመለከተው ጉዳይ ዋና ጭብጥ ኑሯቸውን አሜሪካን አገር ያደረጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባለትዳር የአሜሪካ ዜጎች በአዲስ አበባ ያላቸው ተንቀሳቃሽ ያልሆነ ንብረት (ቤት) ለማስመለስ ኢትዮጵያዊ ወይዘሮን መክሰስ ላይ ሲሆን፣ ተሰሳሿ ከሳሾቼ ኤርትራዊያን ናቸው፣ ጠበቃቸውም ሕጋዊ ወክልና የላቸውም ሲሉ ተከራክረዋል፡፡ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ከፍትህ ሚኒስቴር የጠበቆች ዲሲፒሊን ጉባኤ የነሐሴ 16 ቀን 2000 ዓ.ም. ውሳኔ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት ያለው ሲሆን የጠበቃ ውክልናውን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሰነዶችን ከአሜሪካ ሁለት ጊዜ እንዲላኩ ተደርጓል፡፡
የጀርመን ንጉሥ ታላቁ ፍሬድሪክ የሚባሉት ወደ ጦርነት ሲሂዱ፤ የሰፈሩበትን ቦታ ጠላቶቻቸው እንዳያዩት ብለው አንድ ሰው ስንኳ በድንኳኑ ውስጥ መብራት አያብራ፤ የኔን ትዕዛዝ አፍርሶ መብራት አብርቶ የተገኘውን የሞት ፍርድ እፈርድበታለሁ፤ ብለው አዋጅ ነገሩ፡፡
ኑሯችንን ለመመርመር ፈለግኩ፡፡ ነገር ግን ከበደኝ፡፡ የአንዳንዶች ሞት ለአንዳዶች ምቾት መሆኑን ሳይ "ሕይወት ረቂቅ" ትሆንብኛለች፡፡ ወደ ማኅበራዊ ሕይወቴና ወደ ድለላው ሙያዬ አተኩራለሁ፡፡ የአንዱ መጥፋት ለሌላው ልማት ሲሆን እታዘባለሁ፡፡ የመታዘቡ ነገር ደግሞ ይበዛብኛል፡፡ የምታዘብ እንጂ የሚታዘቡኝ አይመስለኝም፡፡
ሆንዱራስ - የመፈንቅለ መንግሥት ሰለባ
በኃይሌ ሙሉ
| Home |
| Sections |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Forums |
| Contact Us |
| ዜና |
| ርዕሰ አንቀፅ |
| አለም |
| አጫጭር ዜና |
| ቢዝነስና ኢኮኖሚ |
| ደላላው |
| ፌርማታ |
| ቆይታ |
| ክቡር ሚኒስትር |
| በሕግ አምላክ |
| ይድረስ ለሪፖርተር |
| ኪንና ባሕል |
| እኔ የምለው |
| ፖለቲካ |
| ሳይንስና ቴክኖሎጂ |
| ማሕበራዊ |
| ስፖርት |
| ታክሲ |
| ጠለስ |
| ተሟገት |
| ሴት |
| ወጣት |
| ዝንቅ |
| ፍሬ ከናፍር |
| ዳያስፖራ |
| ሸማች |
![]()
Freedom of the Mass Media and Access to Information Proclamation No. 590/2008
Council of Ministers Regulation to Establish Government Communication Affairs office
Share your thought and ideas with others on our public forum. Just register here and participate on our new and improved forum. Note that all members of the old version forum have to register again to post on the new version forum.