Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Wednesday
Oct 15th
Home arrow Sections arrow የተጣራ መረጃ
የተጣራ መረጃ E-mail
Sunday, 13 January 2008
ባለፈው ሳምንት ረቡዕ በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ ዜና አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክን የተመለከተ ዜና ወጥቶ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በዜናው ውስጥ መስተካከል የሚገባው ጉዳይ አለ፡፡ የግዳጅ እረፍት ወጡ ተብለው የተጠቀሱትን አንድ ባለሙያ በተመለከተ "በአገር ደረጃ ብቸኛው የውጪ ምንዛሬ አሰልጣኝ" ተብለዋል፡፡ ይኸ ትክክል አይደለም፡፡ ብቸኛው የውጪ ምንዛሪ አሠልጣኝ አይደሉም፡፡

በዘርፉ ብዙ ባለሙያዎች አሉ፡፡ አስፈላጊ ከሆነ መዛኙን አካል ለመጠየቅ ይቻላል፡፡ የተጣራ መረጃ ልታወጡ ይገባል፡፡

(ከንግድ ባንክ ሠራተኞች አንዱ)

 
< Prev   Next >