Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Thursday
Nov 20th
Home arrow Sections arrow ጥበብ ከጎረቤት የሚዋሱት ዕቃ አይደለም
ጥበብ ከጎረቤት የሚዋሱት ዕቃ አይደለም E-mail
Sunday, 13 January 2008
በረቡዕ ሪፖርተር ጋዜጣ ኪንና ባህል ገጽ ከቴዎድሮስ ሞሲሳ ጋር የተደረገው ቃለምልልስ አንብቤዋለሁ፡፡

አርቲስቱ ከጠበቃነት ሙያው ጐን ለጐን የተለያዩ ዘፈኖችን አሰምቶናል፡፡ በኮራ አፍሪካ ላይም በእጩነት ቀርቦ ቢያንስ ኢትዮጵያን ወክሏል፡፡

በቃለ ምልልሱ ላይ ራሴን ብቻ ሳይሆን የአድማጩንም ስሜት ለመዝፈን ሞክሬያለሁ ማለቱን አልወደድኩለትም፡፡ በዙሪያው ያሉ አድማጮቹን መሠረት አድርጎ ለመሥራት መሞከሩ አይከፋም፡፡ ነገር ግን ጥበብ ከስሜት የሚመነጭ እንጂ ከጐረቤት የሚዋሱት ዕቃ ባለመሆኑ የራሱን እምነትና ዕውቀት እንዳያሳጣው፡፡

(ምሥራቅ ተሾመ፣ ከ22 ማዞሪያ)

 
< Prev   Next >