ባለፈው እሑድ ጠለስ በሚለው አምድ ላይ የሞት "ሞት" በሚል ርዕስ የተፃፈው ፅሁፍ በጣም አሳዝኖኛል፡፡ ኤች.አይ.ቪ በአገራችን ላይ እየፈጠረ ያለው ቀውስ ውጤት ነው፡፡
በፅሁፉ እንደተገለፀው ሲርባቸው ወደ ጎዳና ሊወጡ ይችላሉ፡፡ ለባሰ አደጋ ከመጋለጣቸው በፊት አለኝታ እንሁናቸው፡፡
(ራሔል ተካ፣ ከቄራ)