| መማር ለለውጥ |
|
|
| Sunday, 13 January 2008 | |
|
ሰሞኑን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተከሰተው ግጭት መነሻው የጎሳ ልዩነት ነው፡፡ ይህም የምሁራን ማፍሪያ ተቋሞቻችን ያሉበት ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን ያመለክታል፡፡ የትምህርት አላማ የባህሪ ለውጥ ማምጣት ቢሆንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋሞቻችን የሚያፈሯቸው ተማሪዎች ግን የባህሪ ለውጥ በማምጣት የሃሳብ ልዩነትን በውይይት ከመፍታት ይልቅ ወደ ግጭት የሚያዘነብሉበት ሁኔታ በተደጋጋሚ ይታያል፡፡ የብሔር፣ የቋንቋ፣ ወዘተ ልዩነትን መሠረት በማድረግ ወደ ግጭት ማምራት ከተማረ ሰው የሚጠበቅ ተግባር አይደለም፡፡ መማር ለለውጥ እንጂ ለብጥብጥ መሆን የለበትም፡፡ (ገዛኸኝ መብራቱ፣ ከሳሪስ) |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |