Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Tuesday
Dec 02nd
Home arrow Sections arrow ፍርድ ቤቱ ባለስልጣና ተገደው...
ፍርድ ቤቱ ባለስልጣና ተገደው... E-mail
Sunday, 12 October 2008

ፍርድ ቤቱ ባለስልጣና ተገደው መረጃ እንዳይሰጡ አገደ

በኮሎምቢያ ግዛት የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በቡሽ አስተዳደር ከፍተኛ ባለስልጣናት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዳኞች ኮሚቴ ተገደው ስልጣናቸውን ስለለቀቁ 9 የአሜሪካ አቃቤ ሕጎች ጉዳይ መረጃ እንዳይሰጡ መከልከሉን ጁሪስት ዘግቧል፡፡

 

ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር አንድ የአሜሪካ የፌዴራል ዳኛ የአስፈፃሚ ልዩ ጥቅም ይገባኛል ጥያቄ በቀድሞው የፕሬዚዳንት አማካሪ ሃሪዬት ሚርስ እና በአሁኑ የዋይት ሃውስ ሠራተኞች ዋና ተጠሪ ጆሹዋ ቦልተን ቀርቦለት ውድቅ አድርገውት ነበር፡፡ ዳኛው ሚርሰን ለኮሚቴው ቃሉን እንዲሰጥ ሲያዘው ሚርስና ቦልተንን ደግሞ የኮሚቴውን የፍርድ ቤት መቅረቢያ ትዕዛዝ እንዲያከብሩ አዘው ነበር፡፡

ሚርስና ቦልተን በኮሎምቢያ ግዛት ላለው የአሜሪካ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የዳኛው ትዕዛዞች ተፈጻሚ እንዳይሆኑ ቢያግድም በጭብጡ ላይ ውሳኔ ለመስጠት የአሁኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እስኪበተን መጠበቅ እንደሚያስፈልግ በጽሁፍ ግልጽ አድርጓል፡፡
 
< Prev   Next >