Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Tuesday
Dec 02nd
Home arrow Sections arrow የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን...
የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን... E-mail
Sunday, 12 October 2008

የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን ህግን ሊያጠብቅ ነው

የዩጋንዳ መንግሥት ፀረ ግብረሰዶማውያን ህጉን ለማጠናከርና በአገሪቱ እየተስፋፋ ያለውን የወንድና የሴት ግብረሰዶማውያን ቁጥርን በአሳሳቢ ሁኔታ መጨመር ለመግታት የፖሊስን ተሳታፊነት ለማካተት እንዳቀደ ኒውስ 24 የተሰኘው ድረ ገጽ ዘግቧል

 

የአገሪቱ የስነምግባርና ሞራል ሚኒስትር ጄምስ ሳባ ቡቱሮ "በአገራችን የሞራል ጥበቃ በወንድና በሴት ግብረ ሰዶማውያን ቁጥር መጨመር የተነሳ በአሳሳቢ ሁኔታ ችግር ሆኗል" ማለታቸውን ዘገባው አካቷል፡፡

በዩጋንዳ የተመሳሳይ ፆታዎች ግንኙነትም ሆነ ጋብቻ ህገ ወጥ ሲሆን፣ የአገሪቱ ህግ ይህን ለሚጥሱት እስከ እድሜ ልክ እሥራት የሚደርስ ቅጣት ያስቀመጠ ሲሆን፣ እስካሁን በአገሪቱ የትኛውም ፍርድ ቤት ቅጣቱ ተፈጻሚ አልሆነም፡፡ ቡቱሮ የአገሪቱ ሕግ ለውጥ የሚደረግበት በፍርድ ቤት ቅጣት የሚያገኙ ወንጀል ተላላፊዎችን ለመጨመር ነው፡፡
 
< Prev   Next >