| አዲሱ የግብር ጭማሪ የኬንያ... |
|
| Sunday, 12 October 2008 | |
|
አዲሱ የግብር ጭማሪ የኬንያ ዳኞችን አስቆጥቷል
ጉዳዩ 50 የከፍተኛ ፍርድ ቤትንና 10 የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱን ዳኞች የበጠበጠ ሲሆን ዳኞቹ ከሲቪል ሰርቪስ ዋና ተጠሪ ፍራንሲስ ሙታውራ ጋር ለመነጋገረ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ከዳኞቹ አንዱ ብቻውን ከወር ደመወዙ ላይ ከ10"000 ብር በላይ ተቆርጦበታል፡፡ የግብር ጭማሪው የተወሰነው የቀድሞው የአገሪቱ የፋይናንስ ሚኒስቴር አሞስ ኩሙንያ በህገ መንግሥታዊ ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ዳኞችን፣ አቃቤ ሕግን፣ የህዝባዊ አገልግሎት ኮሚሽነርን፣ የምርጫ ቦርድ ኮሚሽነርንና ተቆጣጣሪን፣ ዋናው ኦዲተርንና የፓርላማ አባላትን ጨምሮ በሚያገኙት ደመወዝና የተለያዩ አበሎች ላይ ግብር እንዲጣል ባቀረቡት የውሳኔ ሃሳበ መሰረት ነው፡፡ |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Forums |
| Contact Us |