| ሁለተኛው የአፍሪካ የግል ዘርፍ... |
|
|
| Wednesday, 23 January 2008 | |
|
ሁለተኛው የአፍሪካ የግል ዘርፍ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው ሁለተኛው የአፍሪካን የግል ዘርፍ ፎረም ትናንት ጥር 13 ቀን 2000 ዓ.ም በአዲስ አበባ "የአፍሪካ ኢንዱስትሪ መሪዎች... የግል ዘርፍና የንግድ ማህበረሰብ" በሚል መሪ ቃል ተከፍቷል፡፡ የአፍሪካ ህብረት 10ኛ መደበኛ ፕሮግራም ላይ የተዘጋጀ ሲሆን በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ልማት ላይ ይመክራል፡፡ ለኢንዱስትሪ ልማት የግል ባለሐብትና ሚና ወሳኝ መሆኑንም የአፍሪካ ህብረት ያወጣው ዘገባው አመልክቶ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንና የዩናይትድ ኔሽን ግሎባል ኮምባክት በጋራ ያዘጋጁት ፎረም ዛሬ እንደሚጠናቀቅ ተገል"ል፡፡ ፎረሙ በአፍሪካ ባሉት የኢንቨስትመንት አማራጮች፣ የመልካም አስተዳደርና የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍልሰትን በተመለከተ በመምከር ላይ መሆኑ ተገል"ል፡፡ |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Forums |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Contact Us |