Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Wednesday
Oct 15th
Home arrow Sections arrow ምርጫ ቢቀርስ?
ምርጫ ቢቀርስ? E-mail
Sunday, 27 January 2008

ባለፈው እሁድ በወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ..ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች በምርጫው ተለያይተዋል.. የሚለውን ዜና አንብቤዋለሁ፡፡ በፅሁፉ ተቃዋሚዎች ፣በምርጫው መቀጠላችን አጠያያቂ ነው፡፡ የምንወዳደረው ለተሳትፎ ነው፣ ብለዋል፡፡

ምርጫው ለውጥ የማያመጣ ከሆነ ለምን አስፈለገ? ዴሞክራሲ አለ፤ ምርጫ አለ ለማለት ከሆነ እየተዋወቅን አይሁን፡፡ ምርጫ መኖሩ ያስፈልጋል ከተባለና ከታመነበት ለውጥ ያለውና ትክክለኛ ምርጫ ይሁን፡፡ ባለፈው ምረጡ ነፃ ነው ተባለ፤ ሆኖም የብዙዎች ደም ፈሰሰ፤ ዛሬ ደግሞ ለአካባቢና ማሟያ ምርጫ ተወዳደሩ የተባለው የተቃዋሚዎችን አቅም ካዳከመ በኋላ መሆኑ ያሳዝናል፡፡

(ቤተልሔም፣ ከቡልጋሪያ)

 
< Prev   Next >