| ኘሮፌሰሩ እውነት አሉ |
|
| Sunday, 27 January 2008 | |
|
በረቡዕ የጥር 14 እትም የፖለቲካ አምድ "ህዳሴ ወይስ ግምገማ" በማለት የቀረበውን የኘሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ሀሳብ አንብቤዋለሁ፡፡ በእውነት ግሩም ሀሳብ ነው፡፡ ዳሴ በአንድ ምሽት የሚገኝ መለወጥ አይደለም፡፡ ዓመቱ መጥቶ 2ዐዐዐ ሲደርስ ብቻ የኢትዮጵያ ህዳሴ ነው ማለት ራስን ማታለል ነው፡፡ ኘሮፌሰሩ እንዳሉት ለህዳሴ ዋነኛው መነሻ ግምገማ አካሂዶ ብሔራዊ ስምምነት ላይ መድረስ በሚገባን ጉዳዮች ላይ መወያየትና የሚያስሩ መርሖችን መቅረፅ ነው፡፡ መግባባት አለ ደግሞ ሁሉም የሚረባረብባትና በአጭር ጊዜ ህዳሴዋ የሚረጋገጥ ኢትዮጵያን ለማየት እድሉ ይኖረናል፡፡ (ኤልያስ አባተ፣ ከቴሌ ሰፈር) |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Forums |
| Contact Us |