Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Tuesday
Sep 30th
Home arrow Sections arrow አስፋልቱም ገንዳ እየሆነ ነው
አስፋልቱም ገንዳ እየሆነ ነው E-mail
Sunday, 27 January 2008

በአዲስ አበባ ከተማ በየክፍለ ከተሞቹ የተቀመጡ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች የሚያነሳቸው አጥተው አካባቢያውን እየበከሉ መሆኑ ረቡዕ ጥር 7 ቀን 2ዐዐዐ በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ተጠቁሟል፡፡

የሚገርመው በሚሌኒየሙ ሕዳሴ እውን ከሚሆኑ ተግባራት "አዲስ አበባን ፅዱና አረንጓዴ ማልበስ" መሆኑን፣ ይህም መሪ ቃል በየክፍለ ከተሞቹ ቀበሌዎች የአንድ ሰሞን ትኩረት ሆኖ መሰንበቱም ይታወቃል፡፡ በክፍለ ከተሞቹ የተቀመጡ የቆሻሻ ገንዳዎች ተዝረክርከዋል፡፡ መሐል የመኪና መንገዶች ሳይቀሩ የቆሻሻ መጣያ ሆነዋልና አይደንቀንም፡፡

(አንተነህ  ከሽሮ ሜዳ)

 
< Prev   Next >