Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Wednesday
Oct 15th
Home arrow Sections arrow የካሮ ሴቶች አጊያጌጥ
የካሮ ሴቶች አጊያጌጥ E-mail
Sunday, 03 February 2008
Imageየካሮ ብሔረሰብ በደቡብ ኦሞ ዞን፣ ሐመር ወረዳ ውስጥ ይገኛል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በኦሞ ወንዝ ሸለቆ ውስጥ የሚኖሩት የካሮ ተወላጆች ሦስት ሺህ ይደርሳሉ፡፡ በሰብል ምርት እርሻ ይተዳደራሉ፡፡
የካሮ ቋንቋ ከኦሞአዊ የቋንቋ ቤተሰብ ይመደባል፡፡ ..ካሮ ውሜን፣ ኦሞ ሪቨር ሪጂን፣ ኢትዮጵያ.. በሚል ርእስ በድረ ገጽ የቀረበው ጽሑፍ እንደሚጠቁመው ብሔረሰቡ ካለው ልዩ ልዩ ባህላዊ ገጽታዎች አንዱ ሴቶች ለመዋብ የሚጠቀሙባቸው ለየት ያሉ ነገሮች መኖራቸው ነው፡፡ ሴቶች በአካላቸው፣ በደረታቸው፣ በፊታቸው ላይ የሚቀቧቸው በቀለም የተጌጡ መሆናቸው ራሳቸውን የሚያስውቡበት መንገድ ነው፡፡  

በተለይ በክብረ በዓላት ወቅት ጭፈራ ላይ ተውቦ ለመታየት የሚያደርጉት ጥረት አለ፡፡ ከኖራ ድንጋይ በተቀመመ ነጭ፣ ከአለት ማዕድን በሚገኝ ቢጫ ቀለም፣ በቀይና በከሰል አካላቸውን ያስውባሉ፡፡ በፀጉራቸው ላይ የላባ ጌጥ ይሰኩበታል፡፡ የፀጉር አሠራራቸውም ይለያል፡፡

በጋዜጣው ሪፖርተር
Last Updated ( Sunday, 03 February 2008 )
 
< Prev   Next >