| በአፍሪካ ከሶስት ሚሊዮን በላይ ሕዝብን... |
|
| Sunday, 03 February 2008 | |
|
በአፍሪካ ከሶስት ሚሊዮን በላይ ሕዝብን ከወባ ለማዳን ጥረት ይደረጋል
የጤናና የንግድ መሪዎች በመጪዎቹ 5 ዓመታት ውስጥ በአፍሪካ ከ3 ሚሊዮን በላይ በወባ የሚሞቱ ሰዎችን ለመታደግ ጥረት እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት በስዊዘርላንድ በተካሄደ የወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም ላይ የተካፈሉት የጤናውና የንግዱ ዘርፍ መሪዎች እንደገለፁት፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን ህይወትን በመታደግ በአመት እስከ 30 ቢሊዮን ዶላር አምራች ሊሆን የሚችል ጉልበት ማትረፍ ይቻላል፡፡ የወርልድ ኢኮኖሚክ ፎረም ሪፖርት እንዳመለከተው፣ በተለይ በአፍሪካ በወባ የሚጠቁ 30 አገራት ላይ የሚደረገውን የወባ ቁጥጥርና የህክምና አገልግሎት መጠን በመጨመር በመጪዎቹ 5 ዓመታት ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ለማምጣት ይቻላል፡፡ |
|
| Last Updated ( Sunday, 03 February 2008 ) |
| < Prev | Next > |
|---|
| Home |
| Sections |
| Reporter - English Ver. |
| Register |
| Forums |
| Contact Us |