Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Thursday
Aug 28th
Home arrow Sections arrow ሕጎች ተፈፃሚ ይሁኑ
ሕጎች ተፈፃሚ ይሁኑ Print E-mail
Sunday, 10 February 2008
ባለፈው እሁድ በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ ፣ሴት፣ ገጽ በቤተሰብ ሕጉ አፈፃፀም ላይ የሚታዩ ችግሮች ቀርቧል፡፡ በተለያዩ መድረኮች የቤተሰብ ሕጉ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም  የአገሪቱ ሕጎች አፈፃፀም ላይ ችግር እንደሚታይባቸው በተደጋጋሚ ሰምተናል፡፡ ባለሥልጣናቱ ሳይቀሩ የአፈፃፀም ችግሮች እንዳሉ አምነዋል፡፡ ይሁንና ሕጎች ተፈፃሚ እንዳልሆኑ ደጋግሞ ማውራት ዋጋ የለውም፡፡ መንግሥት የማያሰሩና የዜጎችን መብቶች በተሟላ መልኩ ለመፈፀም እንቅፋት የሚሆኑ ሕጎችን ለማሻሻልና ለማውጣት ትኩረት የሰጠውን ኃይል ለአፈፃፀሙም ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል፡፡

(ሔራን አወቀ፣ ከቡልጋሪያ ማዞሪያ)
 
< Prev   Next >