Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Thursday
Aug 28th
Home arrow Sections arrow ዝቅጠት
ዝቅጠት Print E-mail
Sunday, 10 February 2008
በእሁድ ጥር 25 ቀን 2000 ተሟገት ገጽ "ሆዳቸው አምላካቸው፤ ክብራቸው ነውራቸው" በሚል ርዕስ የውብዳር የተባሉ ፀሐፊ የፃፉትን አንብቤያለሁ፡፡ ትልልቅ ኃላፊዎች እንዴት እየዘቀጡ እንደሆነ ያሳያል፡፡ ተርበናል እድገት ጠምቶናል እያልን ሮሮ ስናሰማ፣ መንግሥት ያወጣሁት ፖሊሲና ስትራቴጂ ከድህነት ያወጣችኋል ይለናል፡፡ አንዳንድ የባንክ ኃላፊዎችን ድርጊት ስንመለከት ንቅዘት ድህነትን እንዴት መቀነስ ይቻላል? በማለት እንጠይቃለን፡፡ ራስ ወዳጆች በበዙበት እድገት ይታሰባልን?

(ኤልያስ አባተ፣ ከቴሌ ጋራዥ)
 
< Prev   Next >