Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
May 18th
Home arrow Sections arrow የአትላንቲስ መጠቃ ለሌላ ጊዜ ተላለፈ
የአትላንቲስ መጠቃ ለሌላ ጊዜ ተላለፈ Print E-mail
Sunday, 06 January 2008
ናሳ ከአውሮፓ ኰሎበስ ላብራቶሪ ሊያመጥቃት የነበረችው መንኮራኩር አትላንቲስ ጉዞ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል፡፡

ጉዞው በነዳጅ ሥርዓት ውስጥ በተፈጠረ ችግር ምክንያት ከጥር ወደ የካቲት ተዛውሯል፡፡

የስፔስ ስቴሽን ኘሮግራም ማናጀር ማይክ ሲፈርዲኒ እንደገለፁት መንኩራኩሯ እንደ ጁሌስ ቬርኔ /የአውሮፓ አውቶሜትድ ትራንስፈር መሳሪያ/ ሆና ማየት ስለምንፈልግ ወደ የካቲት አስተላልፈነዋል ብለዋል፡፡

ናሳ በአሜሪካና በአውሮፓ የጠፈር ጥናት ቡድን አትላንቲስን በተሣካ ሁኔታ ለማምጠቅ ዕቅድ ያለው ሲሆን በነዳጅ አካሏ በደረሰ የአሠራር መዛባት ሁለት ጊዜ የመምጠቂያ ኘሮግራም ሠርዟል፡፡

..ይህ ለእኛ ትልቅ ፈተና ነው.. ያሉት የአምጣቂ ቡድኑ መሪ ሊኦፓልድ አይ ሃርትሶ የአትላንቲስ መዘግየት ቀናት ብቻ ሣይሆን ሣምንታትም ሊጠይቅ እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡

 
< Prev   Next >