Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
May 18th
Home arrow Sections arrow ከመጠን ያለፈ ውፍረት...
ከመጠን ያለፈ ውፍረት... Print E-mail
Sunday, 17 February 2008
ከመጠን ያለፈ ውፍረት የሴቶች ችግር ሆኖ ይቀጥላል

በአሜሪካ ሴቶች ላይ የተደረገን ጥናት ጠቅሶ ኒውስ ዊክ እንዳስነበበው ከሀገሪቱ አዋቂ ሴቶች ሁለት ሦስተኛው ከመጠን ያለፈ ውፍረት ችግር ሲኖርባቸው ለመቀነስ የሚያደርጉት ጥረትም ውጤት አልባ ነው፡፡
እንደዘገባው ሴቶች ከመጠን ባለፈ ውፍረታቸው ፈፅሞ ደስተኛ ባይሆኑም ለመቀነስ የሚያደርጉት ጥረት አናሳ ነው፡፡ ስለሆነም ከመጠን ያለፈ ውፍረት የሴቶች ችግር ሆኖ ይቀጥላል፡፡

በተጨማሪም በአጭር ጊዜ ክብደት የመቀነስ ግብ አስቀምጠው የሚንቀሳቀሱትም ቢሆኑ ከጥረታቸው በኋላ ክብደታቸው ሲመዘን አሁንም ከክብደት በላይ ሆነው ተገኝተዋል፡፡

በተጨማሪም በዘገባው እንደተመለከተው ከመጠን ያለፈ ክብደት ያላቸው (ወፋፍራም) ጓደኞች የመሚይዙ ሴቶች ክብደት ለመቀነስ ያላቸው ፍላጐት አናሳ ነው፡፡ ተመሳሳይ ክብደትን እንደመደበኛ ጉዳይ የማየታቸው ነገር ያመዘነ ነው፡፡
 
< Prev   Next >