Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Friday
Jul 04th
Home arrow Sections arrow የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መንደር
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መንደር Print E-mail
Wednesday, 05 March 2008
Image
የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መንደር
ይህ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መንደር (Ethiopian Millennium Village) የሚያሳይ ዲዛይን ሲሆን በአዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ በሐያት ሆስፒታል ፊት ለፊት በ160ሺ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ይገነባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
 
የኢትዮጵያ ቪሌጅ አድቬንቸር ከተለያዩ መንግሥታዊ አካላት ጋር በመተባበር ለኢትዮጵያ ሚሌኒየም መታሰቢያ በሚያስገነባው በዚሁ መንደር የየብሔር ብሔረሰቡ ባህል፣ እሴት፣ ቋንቋ፣ አኗኗር እና ልማት ያንፀባርቃል ተብሏል፡፡ ግንባታውም በ50 ሚሊዮን ብር ወጪ ይከናወናል ተብሎ እንደሚገመት የኢትዮጵያ ቪሌጅ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ሙራድ መሐመድ ገልፀዋል፡፡ በመንደሩ ግንባታ ጉዳይ የሚመክር ስብሰባም ነገ በሸራተን ሆቴል ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
 
< Prev   Next >