Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Friday
Jul 04th
Home arrow Sections arrow የወርቅ ዘረፋው ለአገራችን ቅሌት ነው
የወርቅ ዘረፋው ለአገራችን ቅሌት ነው Print E-mail
Sunday, 09 March 2008
ሀብት በሁለት መንገድ ይገኛል አንድም አገር ስትበለጽግ፣ አንድም አገር ስትወድም የሚባለው አባባል ትክክል መሆኑን የወርቅ ዝርፊያው ድራማ ያመለክታል፡፡ ከአገራችን የገንዘብ ተቋማት የተካሄደው የወርቅ ዘረፋ የተቋማቱን የብቃት ደረጃ ማነስ ያሳያል፡፡ በዘረፋው የተሳተፉ ሰዎች "በአገር ክህደት ወንጀል" ሊጠየቁ ይገባል፡፡ በአጠቃላይ ዝርፊያው ለአገራችን ታላቅ ቅሌት መሆኑንና ሙስና ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን ያመለክታል፡፡

(አቡሽ፣ ከሳሪስ)
 
< Prev   Next >