Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Sunday
Jul 06th
Home arrow Sections arrow የአድዋን በዓል ለለውጥ
የአድዋን በዓል ለለውጥ Print E-mail
Sunday, 09 March 2008
በሪፖርተር ጋዜጣ የካቲት 23 ቀን 2000 በዕለተ እሁድ የወጣው እትም ከዓድዋ በዓል 112ኛው ዓመት ጋር በአንድ ቀን ሲውል ከማንም ሚዲያ በተሻለ በዓሉን የሚሸቱ በርካታ ጽሁፎችን አስነብቦናል፡፡ አመት በመጣ ቁጥር የጦርነቱን ቅደም ተከተል ከማዘብዘብ በቀለለ ታሪካዊው ቀን ለዛሬ የአገሪቱ ነዋሪዎች እንዴት እንደሚመለከታቸው እንዴትስ ለለውጥ ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ ከመግለፁም ባሻገር የታሪክ ፀሐፊዎች በጎ ጎኑን ብቻ ሳይሆን ድሉ ይዞ የመጣውን መዘዝም መታወሱ ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡ በተለይም ግን የዓድዋ ተራሮችን ተገን ያደረገ የቱሪስት መስህብ ማዕከል ስለመመስረት ሃሳብ ያቀረቡት ፀሐፊ ሰሚ ያገኙ ዘንድ ምኞቴ ነው፡፡

(ሙከመር፣ ከወሎ ሰፈር)
 
< Prev   Next >