Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version     

Thursday
Aug 28th
Home arrow Sections arrow ልዩነቱ ሰፋ
ልዩነቱ ሰፋ Print E-mail
Sunday, 09 March 2008
ባለፈው ረቡዕ በወጣው ጋዜጣ ኢህአዴግ አምስት ከፍተኛ ባለስልጣናትን በዕጩነት አቀረበ የሚለከውን ዜና አንብቤዋለሁ፡፡ በዜናው እንደተገለፀው በአዲስ አበባ ለክፍለ ከተሞች ኢህአዴግ 2ሺ 970 እጩዎች ሲያቀርብ ተቃዋሚዎችና በግል የሚወዳደሩት ከ90 አይበልጡም፡፡ የእጩዎቹ ቁጥር ልዩነት ምርጫው በአንድ ወገን የበላይነት እንደሚጠናቀቅ አመላካች ነው፡፡ ስለሆነም የተለየ ለውጥ ማምጣት አይቻልም፡፡

(ራሔል፣ ከቄራ)
 
< Prev   Next >