Lost Password? No account yet? Register
  • Increase font size
  • Decrease font size
  • Default font size
  • default color
  • red color
  • green color

Reporter - Amharic Version

Friday
Nov 21st
Home arrow Sections arrow ሃሪፖተር የ2007 የእንግሊዝ ታላቅ ፊልም ተባለ
ሃሪፖተር የ2007 የእንግሊዝ ታላቅ ፊልም ተባለ E-mail
Tuesday, 08 January 2008
አድቬንቸሩ ሃሪፖተር ኤንድ ኦርደር ኦፍ ዘ ፎኒክስ በእንግሊዝና በአየርላንድ ቦክስ ኦፊሶች የ2007 ስኬታማ ፊልም ተብሏል፡፡

በጄኬ ሮውሊንግ መፅሃፎች ተመስርቶ የተሠራው ሃሪፖተር ከ49.4 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ ገቢ አስገኝቷል፡፡

ከሃሪፖተር ተከትሎ ፓይሬትስ ኦፍ ዘ ካሪቢያን በ42.3 ሚሊዮን ፓውንድ የተቀመጠ ሲሆን ሺረክ ዘ ሰርድ፣ ዘ ሲምፕስንስ ሙሺ፣ ስፓይደር ማን 3 እና ራታቷይሊ በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል፡፡

 
< Prev   Next >