“የዓባይን ልጅ ውኃ ጠማው” ያላልነው ጥቁሩንም ነጩንም ዓባይ በአንድነት ለማጠቃለል ስለፈለግን ነው፡፡ ናይል ሁሉንም ስለሚያጠቃልል ነው፡፡
ርዕሰ አንቀጽ - Editorial
የናይልን ልጅ ልማትና ፍቅር ጠማው
- 22 February 2012
- Hits: 745
የዜጎችን ክብር በመጠበቅ የአገር ክብር ይጠበቅ!
- 19 February 2012
- Hits: 2016
ሰሞኑን ወደ ኢሚግሬሽን ጽሕፈት ቤት አካባቢ ጎራ የሚል ሰው የሚያየው ለጥምቀት፣ ለደመራ ወይም ለኢድ የተሰበሰበ የሚመስል የሕዝብ ብዛትና መጨናነቅ እንጂ፣ ፓስፖርት ለማግኘት ተራ የሚጠብቅ ሕዝብ ነው ብሎ አይገምትም፡፡ ብዛቱ!
“አንድ አገር ራሷን የምታስተዋውቀው በምታፈራቸው ሰዎች ብቻ ሳይሆን በምታከብራቸውና በምታስታውሳቸው ሰዎች ጭምር ነው” ጆን ኦፍ ኬኔዲ
- 15 February 2012
- Hits: 2301
ትልቅ አባባል ነው! የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የነበሩት ጆን ኦፍ ኬኔዲ ናቸው ይህንን የተናገሩት፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ፡- የሙስናን ምንነትና አደጋን በግልጽ አስቀምጠዋል በነካ እጅዎ ተግባራዊ መፍትሔ እንጠይቃለን
- 12 February 2012
- Hits: 3066
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሰሞኑን ለፓርላማ ባቀረቡት ሪፖርት ትልቅ ትኩረት ሰጥተው ከገለጹዋቸው የአገራችን ችግሮች አንዱ ሙስና ነው፡፡
እንደ ሸንበቆ ወጥቶ እንደ ሙቀጫ አልንከባለል ያለው የኑሮ ውድነት
- 08 February 2012
- Hits: 2988
‹‹ወጣ ወጣና እንደ ሸንበቆ ተንከባለለ እንደ ሙቀጫ›› የሚለውን ተረት እያስታወስን፣ የኑሮ ውድነቱ እንደ ሸንበቆ በየቀኑ ወደላይ ቢወጣም አንድ ቀን ይወርዳል፤ እንደ ሙቀጫም ይንከባለላል ብለን ጠብቀን ነበር፡፡
ፈንጂ አምካኝ በአስቸኳይ!! ሙስና በኢትዮጵያ አገር አጥፊ የተቀበረ ፈንጂ ሆኗል
- 05 February 2012
- Hits: 2796
አገራችን ብዙ ችግሮች ነበሩባት አሉዋትም፡፡ አንዳንዶቹ ችግሮች እየተቃለሉ በመሄድ ላይ ናቸው፡፡
የልማት ግባችን ኢትዮጵያዊ ኢኮኖሚያዊ ትስስራችን ዓለም አቀፋዊ!
- 01 February 2012
- Hits: 2655
ሰሞኑን በአዲስ አበባችን የተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ከሌሎቹ ያለፉት ጉባዔዎች ለየት የሚያደርገው፣ አዲሱ የኅብረቱ ዘመናዊ ሕንፃ በመገንባቱና በመመመረቁ ነው፡፡ አዲስ ሕንፃ ተመረቀ ተብሎ የሚታለፍ ጉዳይም አይደለም፡፡
የአፍሪካ ኅብረት የአሥር ዓመታት ፈተናውን አልፏል ወይስ ወድቋል?
- 29 January 2012
- Hits: 2755
‹‹የአፍሪካ አንድነት ድርጅት›› የሚለው ስያሜ ተቀይሮ፣ የላቀ ስያሜና ኃላፊነት እንዲሰጠው ተወስኖ ‹‹የአፍሪካ ኅብረት›› ከተባለ እነሆ አሥረኛ ዓመቱን እያጠናቀቀ ነው፡፡ ሁለተኛውን አሥርት ዓመት ሰሞኑን ሊጀምር ነው፡፡
ለመቶኛ ጊዜ እንደግመዋለን መንግሥት ‹‹ቲንክ - ታንክ›› ያቋቁም
- 25 January 2012
- Hits: 3688
እንኳን አስቸጋሪና ፈታኝ ወቅት ከመንግሥት ፊት ተደቅኖ እያለ ‹‹በአበረታች››ና በተረጋጋ ሒደት ላይ ተሁኖ፣ እኔ ሁሉንም አውቃለሁ በማለት የተዘጋጋ አስተሳሰብ ይዞ ከመጓዝ ይልቅ፣ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ዕውቀትና ልምድ ያላቸውን ከጎን በማሰለፍ ጠቃሚ ሐሳብና ምክር እያገኙ መጓዝ ብልህነትንና ትክክለኛነትን የሚያሳይ ነው፡፡


