Thu05172012

Go to :English Edition

Back ርዕሰ አንቀጽ ርዕስ አንቀፅ

ርዕሰ አንቀጽ - Editorial

ለአስተማማኝ ስኬት ሕዝብ ይሳተፍበት

  • PDF

መንግሥት ብዙ ነገር እያቀደ ነው፡፡ ዕቅድን በተግባር ለማዋል ሲንቀሳቀስ እየታየ ነው፡፡ ሕዝብን የማሳተፍ እንቅስቃሴ ግን ከዕቅድ ይዘትና ክብደትጋር ተመጣጣኝ አይደለም፡፡ የሕዝብ ተሳትፎ በቂ ትኩረት እያገኘና በቂ ጥረት እየተደረገበት አይደለም፡፡

Add a comment

Read more...

ጠንካራ ኢትዮጵያን የመፍጠር ዕድል እንዳያመልጠን! እንዳይቆጨን!

  • PDF

እኛ ኢትዮጵያውያን አገራችን ኢትዮጵያን ጠንካራ፣ የበለፀገች፣ የታወቀችና የተከበረች አገር ማድረግ እንችላለንን?

Add a comment

Read more...

አኅጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ኮንፈረንሶችን ወደ ቱሪዝም ሀብት እንቀይራቸው

  • PDF

በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባችን የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም (World Economic Forum) ስብሰባ ይጀመራል፡፡

Add a comment

Read more...

መንግሥት ለአገር ግንባታ ‹‹የሐሳብ መዋጮ›› ያሰባስብ

  • PDF

መንግሥት፣ የተለያዩ የልማት ድርጅቶችና ማኅበራት ለተለያዩ ግንባታዎች ‹‹የገንዘብ መዋጮ›› ሲያሰባስቡ ዘወትር የምንሰማው ዜማ ነው፡፡ ለትምህርት ቤት ግንባታ ‹‹የገንዘብ መዋጮ ተሰባሰበ››፣ ለመንገድ ሥራ ‹‹የገንዘብ መዋጮ ተደረገ››፣ ወዘተ፡፡

Add a comment

Read more...

ሁሉም ለፕሬስ ነፃነት ዘብ ይቁም!!

  • PDF

በነገው ዕለት ሐሙስ ሚያዝያ 25 ቀን 2004 ዓ.ም. (ሜይ 3 ቀን 2012) በመላው ዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን ይከበራል፡፡

Add a comment

Read more...

ሀብት ያላት ኢትዮጵያን ይዘን በድህነት መኖር ያስጠይቀናል

  • PDF

አገራችን ኢትዮጵያ ልጆቿ ከድህነት ወጥተው በተደላደለ ሁኔታ መኖር የሚያስችላቸው በቂ ሀብት አላት፡፡ የተለያየ ሀብት በብዛት አለ፡፡

Add a comment

Read more...

ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ ‹‹ዕድገትም›› እንደሰው ይናፍቃል ወይ

  • PDF

አዲስ አበባ ከተማችን እያደገች ናት፡፡ በዓለማችን በፍጥነት እያደጉ ካሉ ከተሞችም አንዷ ሆናለች፡፡

Add a comment

Read more...

‹‹ሂድ ሲል አንደበቴ ቆይ ይላል አንጀቴ›› ወይስ ‹‹ቆይ ሲል አንደበቴ ሂድ ይላል አንጀቴ››

  • PDF

ዘፋኝ እከሌ ወይም እከሊት፣ አቀናባሪ እከሊት ወይም እከሌ ሳይባል ‹‹የኮፒ ራይት›› ገደብ ሳይደረግባቸው፣ በየቤቱ ሰው ለራሱ የሚያዜማቸውና ስሜቱን የሚገልጽባቸው ሁለት የተለያዩ ነጠላ ዜማዎች የተለቀቁ ይመስላል፡፡

Add a comment

Read more...

አገርን አስከብሮ መከበርና አገርን ያስከበሩ ማክበር ‹‹ይልመድብን››

  • PDF

‹‹ሜትር አርቲስት››፣ ‹‹እጅግ የተከበሩ››፣ ‹‹የዓለም ሎሬት›› የሚል ዓለም አቀፋዊ ከፍተኛ ማዕርግ ያገኙት ሠዓሊው አፈወርቅ ተክሌ በሰማንያ ዓመታቸው ሰሞኑን በሞት ተለይተውናል፡፡

Add a comment

Read more...