አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ፣ የኧርነስት ኤንድ ያንግ ማኔጂንግ ፓርትነር
አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ የኧርነስት ኤንድ ያንግ ማኔጂንግ ፓርትነር ናቸው፡፡ ሰሞኑን በአዲስ አበባ በተካሄደው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ተሳታፊ ከመሆናቸውም በላይ፣ በፎረሙ ተሳታፊ የሆኑትን በርካታ የዓለም አቀፍ ኩባንያ መሪዎች በመጋበዝ፣ ኢትዮጵያን የሚመለከተውንና ለብቻው የተዘጋጀውን የኢንቨስትመንት ፎረምን በማስተባበርና በማገዝ ተሳትፈዋል፡፡
Add a comment



አቶ ካሣሁን ፎሎ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዚዳንት ሲሆኑ፣ የሠራተኞች ችግር እየሆነ ነው በሚባለው በመደራጀት መብት፣ በተለይም የመንግሥት ሠራተኞችን ለማደራጀት ኢሠማኮ እያደረገ ስላለው እንቅስቃሴና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ዳዊት ታዬ አነጋግሯቸዋል፡፡
አቶ በየነ ሰሎሞን፣ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሠራተኞች አንድነት ማኅበር ፕሬዚዳንት
ዶ/ር ፍቅሬ ለሜሳ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡ በ1961 ዓ.ም. ከአርሶ አደር ቤተሰቦች ወለጋ ውስጥ ሆሮ ጉድሩ አውራጃ ሻንቡ በሚባል የገጠር ከተማ ነው የተወለዱት፡፡
አቶ ሺሰማ ገብረ ሥላሴ፣ የአዲስ አበባ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ
አቶ ተወልደ ገብረ ማሪያም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
አቶ ደምሴ ፈንታዬ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህርና የፖለቲካ ተንታኝ
አቶ ሬድዋን ሁሴን፣ በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሕዝብ አደረጃጀትና ተሳትፎ አማካሪ