በጅማ በር 60 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘዋ አርሙፎ ቀበሌ የዘንድሮው የዓለም ሙዚየም ቀን እንደሚከርባት የኢትዮጵያ የሙዚየም ባለሙያዎች ማኅበር (ኢሙባማ) አስታወቀ፡፡
ኪንና ባህል - Life and Art
አርሙፎ የዓለም ሙዚየም ቀን ይከበርባታል
- 16 May 2012
- By Henock Yared
- Hits: 124
ወይዘሪት ኢትዮጵያ 2012 ውድድር ሊካሔድ ነው
- 16 May 2012
- By Tibebesilassie Tigabu
- Hits: 131
ወይዘሪት ኢትዮጵያ 2012 ዓመታዊ የቁንጅና ውድድር በመጪው ግንቦት 11 ቀን 2004 ዓ.ም. በራዲሰን ብሉ ሆቴል ሊካሔድ ነው፡፡
ከጋሞ መገለጫ
- 16 May 2012
- By Henock Yared
- Hits: 96
በደቡብ ኢትዮጵያ ከሚገኙት ብሔረሰቦች አንዱ ጋሞ ነው፡፡ ከመለያዎቹ መካከል ጥበባዊ የሸማ ልብሶች ይጠቀሳሉ፡፡
‹‹አልቦ ዘራፍ››
- 16 May 2012
- By a Staff Reporter
- Hits: 94
በወጣት ገጣሚ በአዜብ ዮሴፍ የተደረሰው አልቦ ዘራፍ የተሰኘ ባለ 125 ገጽ የግጥም መድበል በገበያ ላይ ዋለ፡፡
‹‹የ8ቱ ዓመት ልዩነት በፀሐይና በጨረቃ የዘመን አቆጣጠር መካከል ያለ ነው›› አለቃ ያሬድ ፈንታ ወልደ ዮሐንስ
- 13 May 2012
- administrator
- Hits: 615
በአድማሱ ጀንበሬ
በኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት መጀመርያ ቀን ሲመጣም ሆነ በዘልማድ የአውሮፓውያኑ የሚባለው ጎርጎርዮሳዊ አቆጣጠር መሠረት ‹‹ጃንዋሪ›› ሲመጣ ሁሌም የሚነሣው በሁለቱ አቆጣጠሮች መካከል ያለው የሰባት ወይም የስምንት ዓመት ልዩነት እንዴትነት ነው፡፡
Add a commentዝ መጽሐፍ
- 13 May 2012
- By a Staff Reporter
- Hits: 326
በዚህ ሳምንት ለንባብ ከበቁት መጻሕፍት አንዱ የኾነው የሰሎሞን ሽፈራው ‹‹ተወራራሽ ሕልሞች›› የሥነ ግጥም መድበል ግንቦት 4 ቀን 2004 ዓ.ም. በሀገር ፍቅር ቴአትር ለምረቃ በቃ፡፡ መድበሉ 102 ግጥሞች ተካትቶበታል፡፡
Add a comment
ምን የት?
- 13 May 2012
- By a Staff Reporter
- Hits: 311
የእናቶች ቀን ዛሬ ይከበራል
ሱባ ኢቬንትስ፣ ዓለም አቀፍ የእናቶች ቀንን ዛሬ ግንቦት 5 ቀን 2004 ዓ.ም. ‹‹ደስታ ለእናቴ 2004›› በሚል መሪ ቃል በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ ከዘጠኝ ተኩል ጀምሮ ያከብራል፡፡ Add a commentያልተዘከረው ‹‹ዝክረ ሙላቱ አስታጥቄ››
- 09 May 2012
- By Henock Reta
- Hits: 842
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ስማቸው ጎልቶ ሊነሣ የሚችሉ የሙዚቃ ባለሙያዎች ምን ያህል ሊሆኑ እንደሚችሉ መገመት አስቸጋሪ ሳይሆን የሚቀር አይመስልም፡፡
የአዲስ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል ተሸላሚዎችን በመሸለም ተጠናቀቀ
- 09 May 2012
- By Tibebesilassie Tigabu
- Hits: 633
ከሚያዝያ 23 እስከ ሚያዝያ 28 ቀን 2004 ዓ.ም. በተለያዩ ቦታዎች ሲደረግ የነበረው ስድስተኛው ዓመታዊው የአዲስ ኢንተርናሽናል ፊልም እሑድ ተሸላሚዎችን በመሸለም ተጠናቀቀ፡፡
Add a comment



