“የአቶ አንዱአለም ደኅንነት አደጋ ላይ ነው” አንድነት ፓርቲ
በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አንዱአለም አራጌ የካቲት 7 ቀን 2004 ዓ.ም. ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ገደማ ለሕይወታቸው የሚያሰጋ ከባድ ድብደባ የተፈጸመባቸው መሆኑን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አስታወቀ፡፡
ዜና - News
አንዱአለም አራጌ በፍርደኛ ድብደባ ተፈጸመባቸው
- 22 February 2012
- By Haile Mulu
- Hits: 1670
አምስት የመንግሥት ተቋማት የሕዝብን አመኔታ አጥተዋል ተባለ
- 22 February 2012
- By WUDINEH ZENEBE
- Hits: 1429
የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትናንት ይፋ ባደረገው ጥናት ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የኢትዮጵያ ጉምሩክና ገቢዎች ባለሥልጣን፣ የወረዳ መስተዳድር አካላትና ማዘጋጃ ቤቶች የኅብረተሰቡን አመኔታ አጥተዋል አለ፡፡
Add a comment
ማሞ ውድነህ ታመዋል
- 22 February 2012
- By Henock Yared
- Hits: 1335
ታዋቂውና አንጋፋው ደራሲ አቶ ማሞ ውድነህ ጤንነታቸው ታውኮ አልጋ ከያዙ አንድ ወር ሆኗቸዋል፡፡ በቅድሚያ ዳግማዊ ምኒልክ ቀጥሎም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታሎች ሕክምና ቢከታተሉም ለተጨማሪ ሕክምና ወደ ኢንተርናሽል የልብና ልብ ነክ ደዌዎች ሆስፒታል ከገቡ ሦስት ቀኖች አስቆጥረዋል፡፡
ቢፒአር በመንግሥታዊ ተቋማት ዓላማውን መሳቱ ተገለጸ
- 22 February 2012
- By Tamiru Tsige
- Hits: 1128
‹‹ተቋም ሲወድቅ የመጀመርያው ተጠያቂ የበላይ ኃላፊው መሆን አለበት›› አቶ ጁነዲን ሳዶ
መሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥ (ቢፒአር) በአብዛኛው ለግሉ ሴክተር የተዘጋጀ በመሆኑ፣ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች እንዴት እንደሚጠቀሙበት በቂ ትኩረትና ዝግጅት ሳያደርጉበት ወደ እንቅስቃሴ በመግባታቸው፣ እንቅስቃሴውን በጥርጣሬ ውስጥ እንዲወድቅ ከማድረጉም በላይ፣ በተግባርም በበርካታ ጉዳዮች ላይ መፍትሔ ሊሰጥ አለመቻሉን ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር ከትናንት በስቲያ አስታወቀ፡፡
በአራት ኪሎ መልሶ ማልማት የግል ይዞታ ውዝግብ እያስነሳ ነው
- 22 February 2012
- By Tamiru Tsige
- Hits: 1029
በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በተለምዶ እሪ በከንቱ በሚባለው ወይም ባሻ ወልዴ ችሎት ሁለት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ ነዋሪዎች፣ ‹‹የግል ይዞታችን ሳይለካና ካሣ ሳይከፈለን ቤታችንን በላያችን ላይ ወረዳው እያፈረሰብን ነው፤›› አሉ፡፡
Add a comment
የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ለደመወዝ ጭማሪ ጥያቄ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጠራ
- 22 February 2012
- By Haile Mulu
- Hits: 960
በጥቅምት ወር 2004 ዓ.ም. በድሬዳዋ በተካሄደው የኢትዮጵያ መምህራን ጠቅላላ ጉባዔ እስከ ጥር 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግለት ጥያቄ ያቀረበው የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር፣ ጥያቄው ምላሽ ባለማግኘቱ ምክንያት በጉዳዩ ላይ ለመምከር ነገ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጠራ፡፡
Add a comment
የአዲስ አበባ አስተዳደር ትልቁ ችግር ያልተገባ ጥቅም መስጠትና ማግኘት መሆኑ ተወሳ
- 22 February 2012
- By Tamiru Tsige
- Hits: 776
“ኪራይ ሰብሳቢነት አገልግሎታችንን እየጎዳ በመሆኑ ለሕዝብ ሮሮ አጋልጦናል” ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በልማትና በመልካም አስተዳደር ግንባታ ሥራዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደሩበት የሚገኙት፣ ያልተገባ ጥቅም የመስጠትና የማግኘት አመለካከትና ተግባር አለመወገድ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ Add a comment
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በልማትና በመልካም አስተዳደር ግንባታ ሥራዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደሩበት የሚገኙት፣ ያልተገባ ጥቅም የመስጠትና የማግኘት አመለካከትና ተግባር አለመወገድ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ Add a comment
ለስኳር ልማት የሚያስፈልግ 100 ሺሕ ሔክታር ከሰው ንክኪ ነፃ ሊሆን ነው
- 22 February 2012
- By WUDINEH ZENEBE
- Hits: 769
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የስኳር ልማት ኮርፖሬሽንና የፓኪስታኑ ኩባንያ አል ሐበሻ ስኳር ሊያለሙ ያቀዱትን መቶ ሺሕ ሔክታር መሬት ከሰው ንክኪ ነፃ በማድረግ ሥራ ተጠምዷል፡፡
Add a comment
በአላባ ቁሊቶ ከተማ በጅምር የቀሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በጨረታ ሊሸጡ ነው
- 22 February 2012
- administrator
- Hits: 503
በአስፋው ብርሃኑ፤ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
በደቡብ ክልል በአላባ ቁሊቶ ከተማ ግንባታቸው የተቋረጠ ከ250 በላይ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ እንዲሸጡ ተወሰነ፡፡ Add a comment

