የውጭ ግዙፍ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ኢትዮጵያ ቢገቡ ለኢኮኖሚው እንደሚያሰጋ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡
ዜና - News
“የውጭ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ኢትዮጵያ ቢገቡ ኢኮኖሚውን ይንዱታል” ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
- 16 May 2012
- BY Biruh Yihunbelay
- Hits: 1454
ከአልቃይዳና ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተከሰሱ
- 16 May 2012
- By Tamiru Tsige
- Hits: 1390
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት በተፈረጀው አልቃይዳና ራሱን አልሽባብ በማለት ከሚጠራው አሸባሪ ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ውለው በነበሩ አሥር ግለሰቦች ላይ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ትናንትና ክስ መሠረተባቸው፡፡
Add a comment
የአዲሱ ገበያና የሲኤምሲ አካባቢ ነዋሪዎች በውኃ ጥም ልናልቅ ነው አሉ
- 16 May 2012
- By Tamiru Tsige
- Hits: 946
“ችግሩ የውኃ እጥረትና የመስመር ለውጥ ነው” የውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን
በጉለሌ ክፍለ ከተማ በተለይ ከሰሜን ማዘጋጃ ጀምሮ እስከ አዲሱ ገበያ መጨረሻ (በላይ ዘለቀ መንገድ ድል በር) ድረስና በየካና ቦሌ ከፍለ ከተማ ሲኤምሲ ጉርድ ሾላ አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች፣ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በተፈጠረባቸው የውኃ መቋረጥ ከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ Add a comment
በጉለሌ ክፍለ ከተማ በተለይ ከሰሜን ማዘጋጃ ጀምሮ እስከ አዲሱ ገበያ መጨረሻ (በላይ ዘለቀ መንገድ ድል በር) ድረስና በየካና ቦሌ ከፍለ ከተማ ሲኤምሲ ጉርድ ሾላ አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች፣ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በተፈጠረባቸው የውኃ መቋረጥ ከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ Add a comment
የንግድ ወኪሎችን የማያሳትፍ የ1.2 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ግዢ ሊፈጸም ነው
- 16 May 2012
- By Wudineh Zenebe
- Hits: 550
መንግሥት ለ2005 ምርት ዘመን አገሪቱ የሚያስፈልጋትን 1.2 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ የአገር ውስጥ የንግድ ወኪሎችን ወደ ጎን በማለት ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት አዲስ ዕቅድ መንደፉን ምንጮች ገለጹ፡፡
ለሐዲድ ግንባታ የተፈናቀሉ የአዳማ ነዋሪዎች ምትክ ቦታ እንዳልተሰጠቸው ገለጹ
- 16 May 2012
- By Haile Mulu
- Hits: 858
“ንብረታችንና ቤታችን በማናውቃቸው ሰዎች ተዘርፏል” ተፈናቃዮች
ለምድር ባቡር ሐዲድ ሥራ ከያዙት ሕጋዊ ቦታ እንዲፈናቀሉ የተወሰነባቸው የአዳማ ከተማ ቀበሌ 03 ነዋሪዎች ምትክ ቦታ ሳይሰጣቸው በግዳጅ ቤታቸው የፈረሰባቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ Add a comment
ለምድር ባቡር ሐዲድ ሥራ ከያዙት ሕጋዊ ቦታ እንዲፈናቀሉ የተወሰነባቸው የአዳማ ከተማ ቀበሌ 03 ነዋሪዎች ምትክ ቦታ ሳይሰጣቸው በግዳጅ ቤታቸው የፈረሰባቸው መሆኑን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ Add a comment
አንድነት ፓርቲ በሥነ ጥበብ ሚና ላይ ውይይት ሊያካሂድ ነው
- 16 May 2012
- By Haile Mulu
- Hits: 652
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በሥነ ጥበብ ሚና ላይ በመጪው እሑድ ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት በብሔራዊ ቴአትር የፓናል ውይይት እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ በዕለቱ አራት ተወያዮች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
Add a comment
መንግሥት ከፍተኛ ገንዘብ ያፈሰሰባቸው ሁለት የቱርክ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች ሥራ እየጀመሩ ናቸው
- 16 May 2012
- By Wudineh Zenebe
- Hits: 1096
መንግሥት ከቱርክ ኩባንያዎች ጋር በሽርክና ካቋቋማቸው ከሁለቱ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች አንዱ የሆነው ሳይጂን ዲማ ማምረት ጀመረ፡፡ ሁለተኛውና ሴሌን ደዋ የሚባለው ፋብሪካ በሰኔ ወር መጨረሻ ማምረት እንደሚጀምር ታወቀ፡፡
Add a comment
የሰብዓዊ መብቶች የድርጊት መርሐ ግብር አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤቶች ሊቋቋሙ ነው
- 16 May 2012
- By Solomon Goshu
- Hits: 419
በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ ከግንቦት 6 እስከ 7 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ በተካሄደው ውይይት፣ የኢፌዲሪ የብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች የድርጊት መርሐ ግብር የሚያስፈጽሙ ጽሕፈት ቤቶች በክልል ደረጃ እንዲቋቋሙ ከስምምነት ላይ ተደረሰ፡፡
Add a comment
ለቅሬታቸው መልስ ያላገኙ የሰንጋ ተራ ነዋሪዎች ቤቶቻቸው መፍረስ ጀመሩ
- 13 May 2012
- By Wudineh Zenebe
- Hits: 184
ቅሬታቸው ያልተመለሰላቸው የሰንጋተራ የመልሶ ልማት ተነሺዎች ቤቶቻቸው በወረዳው ግብረ ኃይል በኃይል መፈረስ ጀመረ፡፡ ባለፈው ዓርብ አምስት አባወራዎች በኃይል ቤቶቻቸው ፈርሰውባቸዋል፡፡
Add a comment


