Monday, May 20th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

ፍሬ ከናፍር

E-mail Print PDF
User Rating: / 3
PoorBest 

‹‹የኢትዮጵያ ባለሀብት ከደርግ ውድቀትና ከኢሕአዴግ መምጣት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ ኢሕአዴግ ባለሀብቱን እንደ ራሱ ውጤት ያየዋል፡፡ በመሆኑም ውጤቱ ሥርዓት ይዞ ሲያየው ደስ ይለዋል፡፡ ሥርዓት ከሌለው ግን የራሱ ውጤት በመሆኑ ቆርጦ አይጥለውም፡፡ የጎበጠውን ያቀናል እንጂ፡፡››

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ በገና 2003 ዓ.ም. ዋዜማ፣ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር በተዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት