‹‹የኢትዮጵያ ባለሀብት ከደርግ ውድቀትና ከኢሕአዴግ መምጣት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ ኢሕአዴግ ባለሀብቱን እንደ ራሱ ውጤት ያየዋል፡፡ በመሆኑም ውጤቱ ሥርዓት ይዞ ሲያየው ደስ ይለዋል፡፡ ሥርዓት ከሌለው ግን የራሱ ውጤት በመሆኑ ቆርጦ አይጥለውም፡፡ የጎበጠውን ያቀናል እንጂ፡፡››
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ በገና 2003 ዓ.ም. ዋዜማ፣ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር በተዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተናገሩት


