‹‹የሊቢያው ኮሎኔል ጋዳፊ፣ ወይም ያኔ እንደምንጠራው ወንድም ጋዳፊ፣ መቼም እብድ ነው፡፡ በባሕርይው መስመር የያዘና የሰከነ አካሔድ አይታይበትም፤ የሚሠራውና የሚያደርገው ሁሉ ተለዋዋጭ ነው፡፡››
የቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃ/ማርያም (1969-1983) በ2002 ዓ.ም. በታተመ ‹‹የሌ/ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ትዝታዎች ቁጥር 2 መጽሐፍ፤ ስለ ኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ የተናገሩት፡፡


