Saturday, May 25th

English Version

Error
  • Error loading feed data.

የግል ድርጅቶች ጡረታ ፈንድ የፈጠረው ብዥታ

E-mail Print PDF
User Rating: / 31
PoorBest 

መንግሥት ያዘጋጀውን የግል ድርጅቶች የጡረታ ፈንድ ረቂቅ አዋጅ ሰሞኑን ለተወካዮች ምክር ቤት አቅርቧል፡፡ረቂቅ አዋጁ ከሰኔ 2002 ዓ.ም. በፊት ፕሮቪደንት ፈንድ ያቋቋሙ የግል ድርጅቶች ከፈለጉ ብቻ በጡረታ ፈንድ እንደሚታቀፉ ይገልጻል፡፡ በተጨማሪም ረቂቅ አዋጁ ከአሥር ዓመት ያነሰ ጊዜ ያገለገለ ሠራተኛ ድርጅቱን ሲለቅ ያዋጣው ገንዘብ አይመለስለትም ይላል፡፡ ከሃያ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ እንዲሁ ሲለቅ ራሱ ያዋጣው ገንዘብ ብቻ እንደሚመለስለት ረቂቅ አዋጁ ያትታል፡፡ ይህ ረቂቅ አዋጅ የፈጠረውን ብዥታ የሚያሳየውን ዘገባ በቢዝነስ ገጽ ላይ ይመልከቱ፡፡